የሀገር ውስጥ ዜና የጉደር-ጌዶ 54 ኪሎሜትር የጥገና ግንባታ 92 በመቶ ተጠናቋል ዮሐንስ ደርበው Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ-አምቦ-ባኮ-ነቀምት-አሶሳ የመንገድ አካል የሆነው የጉደር-ጌዶ 54 ኪሎሜትር ከባድ የጥገና ግንባታ ፕሮጀክት በማጠቃለያ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅትም ከመንገድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ሊያ በሶማሌ ክልል የጤና ተቋማት አገልግሎት አሠጣጥን እየጎበኙ ነው Melaku Gedif Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሶማሌ ክልል የሚገኙ የጤና ተቋማት አገልግሎት አሠጣጥ ሁኔታን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሯ በፋፍን ዞን አውበሬ ወረዳ የአውበሬ ጤና ጽህፈት ቤት ተገኝተው በጤናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉትን ስራዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ምዕራባውያን ለህወሓት የሚያደርጉት ድጋፍ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ነው – ዶክተር አልማው ክፍሌ Meseret Demissu Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን ለአሸባሪው ሕወሓት በሳተላይት እያደረጉት ያለው ድጋፍ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋ ነው ሲሉ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የሕግና የታሪክ መምህር የሆኑት ዶክተር አልማው ክፍሌ ገለፁ። ዶክተር አልማው…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ ሲሰጣቸው የቆዩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች ሊሰጡ ነው Feven Bishaw Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን በኩል ሲሰጡ የነበሩ ሰባት አገልግሎቶች በክልልና በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጡ ገለጸ። ሚኒስቴሩ ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ የክልል እና ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና በእብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ ነው Feven Bishaw Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ድጋፉ የቤት ውስጥ መገልገያ እና መጠለያ ቁሳቁስ መሆኑን ከኮሚቴው ያገኘነው መረጃ…
ቴክ “ሜታ” – አዲሱ የፌስ ቡክ ኩባንያ ሥያሜ Alemayehu Geremew Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስ ቡክ ኩባንያ ስያሜውን “ሜታ” በሚል መቀየሩን አስታወቀ፡፡ ፌስ ቡክ የኩባንያውን ስያሜ የቀየረው “ቨርችዋል ሪያሊቲ” የተባለውን አዲስ አገልግሎት እና ሌሎች ተጨማሪ ማሻሻያዎችን ለተጠቃሚዎቹ ማስተዋወቅ እና ብራንዱን ማደስ በመፈለጉ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ወገኖችን ሁሉም እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ Meseret Demissu Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የተፈናቀሉ ወገኖችን ሁሉም እንዲደግፍ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀንበር ጥሪ አቀረቡ፡፡ ትህነግ በአማራ ሕዝብ ላይ በፈጸመው ወረራ ከፍተኛ ግፍ መድረሱን ጠቅሰው፥ ይህንን ወራሪ ሕዝቡ ሆ ብሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በየሣምንቱ እሁድ የንግድ ባዛር ይዘጋጃል ዮሐንስ ደርበው Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየታየ ያለውን የኑሮ ውድነት ለመቀነስ እንዲሁም በምርት አቅርቦትና ስርጭት የሚፈጠረውን ሰው ሰራሽ የዋጋ ንረት ለመቀነስ እንዲያስችል ታስቦ ባዛር ማዘጋጀት ማስፈለጉን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ባዛሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሽብር ቡድኑ እያደረሰ ያለውን ጥፋት በጋራ መመከት ይገባል -የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ Meseret Demissu Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ወራሪ ኃይል ኢትዮጵያን ለማፍረስ በአማራና በአፋር ክልሎች እያደረሰ ያለውን ጥፋት ተጋግዞ በጋራ መመከት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል መጅሊስ አስታወቀ። መጅሊሱ በኮምቦልቻ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች 10 ሚሊየን ብር ግምት ያለው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ያስመርቃል Feven Bishaw Oct 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ66ኛ ጊዜ ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ነገ እንደሚያስመርቅ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 47 ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍና ህዝብ…