Fana: At a Speed of Life!

ለመስኖ ልማት ስራዎች ውጤታማነት ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በርካታ ቢሊየን ብር እያወጣች የምትገነባቸው የመስኖ ልማት ስራዎች የተሻለ ውጤታማ እንዲሆኑ መንግስት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የግብርና ምሁራን ገለጹ። በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የግብርና ተመራማሪ ዶክተር…

በኦሮሚያ ክልል ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ይሰጣል – አቶ አወል አብዲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የህዝብ እንግልት እና ሌብነትን በማስወገድ ጥራቱን የጠበቀ እና ተደራሽ አገልግሎት መስጠት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕስ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

የአማራ ሕዝብ ነጻነቱን የሚያስከብረው በክንዱ ነው – የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሕዝብ ነጻነቱንና ፍትህን ማግኘት የሚችለው በክንዱና በመስዋእትነት ነው አሉ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀንበር ፡፡ ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ ከአሚኮ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ባደረጉት ቆይታ የአማራ ሕዝብ በጥንተ ጠላቱ…

የሃይማኖት ተቋማት ትውልድን በስነ-ምግባር በሚያንፁ ተግባራት ላይ ሊያተኩሩ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃይማኖት ተቋማት ትውልድን በስነ-ምግባር በሚያንፁና አንድነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ አተኩረው መስራት እንዳለባቸዉ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስገነዘበ። የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ባካሄደው 10ኛ ጠቅላላ መደበኛ…

አቶ አህመድ ሽዴ ከ‘ካርዳኖ’ እና ‘ኢቴሪየም’ መስራች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና ቡድናቸው ከ‘ካርዳኖ’ እና ‘ኢቴሪየም’ መስራች ቻርለስ ሆስኪንሰን ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያሉትን ዋና ዋና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች እንዲሁም በግብርናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ምርምር ፣…

ሸኔ እና ሕወሓትን በፋይናንስ፣ በቁሳቁስና መረጃ ሲደግፉ የነበሩ 88 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዳማ ከተማና አካባቢዋ ለአሸባሪዎቹ ሸኔ እና ሕወሓት የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርጉ የነበሩ 88 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የአዳማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ማስከበር ምክትል ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያ በግሉ ዘርፍ የሚመራ የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት አስቻይ ሁኔታዎችን እየዘረጋች ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ምንዛሬ ግኝት እና አካታችነትን ታሳቢ ያደረገ የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ አስታወቁ። በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ለ2 ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው 18ኛው የኢኖቬሽን…

ለሰላም ማስከበር ተልዕኮ ለሚያሰማሩ ሀገራት በተዘጋጀ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በተባበሩት መንግስታት ለሰላም ማስከበር ተልዕኮ በየአራት አመቱ ለሚያሰማሩ ሀገሮች በተዘጋጀ የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ። የሰላም ማስከበር ማዕከል ለ2 ቀናት ባዘጋጀው መርሃ ግብር የመከላከያ ሰላም ማስከበር…

አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ ከተመድ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጂቡቲ ከተባበሩት መንግስታት ተጠሪ ኤሪክ ኦቨርቬስት ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ብርሃኑ በዚህ ወቅት ስለ ኢትዮጵያና ጂቡቲ ታሪካዊ፣ ስትራቴጂያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ገለፃ…

ቅዱስ ሲኖዶሱ ለተፈናቀሉ ወገኖች 50 ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዲደረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉና ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች 50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንዲደረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አሳልፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ…