Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጅቡቲ ከተመድ ተጠሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጂቡቲ ከተባበሩት መንግስታት ተጠሪ ኤሪክ ኦቨርቬስት ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ብርሃኑ በዚህ ወቅት ስለ ኢትዮጵያና ጂቡቲ ታሪካዊ፣ ስትራቴጂያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ገለፃ…

ቅዱስ ሲኖዶሱ ለተፈናቀሉ ወገኖች 50 ሚሊየን ብር ድጋፍ እንዲደረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉና ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች 50 ሚሊዮን ብር ድጋፍ እንዲደረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አሳልፏል። የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ…

በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች ጥፋተኛ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው ግለሰቦች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ተላለፈ፡፡ ግለሰቦቹ ላይ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አምስተኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ጥቅምት 16 ቀን 2014 ዓ.ም.…

የቡና ፍሬ በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ ቡና አብቃይ ቦታዎች ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡና ፍሬ በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ አንዳንድ የቡና አብቃይ ቦታዎች መከሰቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ምክክር ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፈቶ ኢሲሞ ÷ ወቅቱን ጠብቀው…

የሱዳን አለመረጋጋት ከኢትዮጵያ ባለፈ ለቀጠናው አይበጅም – የፖለቲካ ተንታኞች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን አለመረጋጋት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር የፖለቲካ ተንታኞች ገለጹ። የኢትዮጵያ የሠላምና ልማት ማዕከል ምክትል ሊቀ-መንበር ኡስታዝ ጀማል በሽር እና በኢትዮጵያ እና…

የብልፅግና እና የቻይናው ኮሚዩኒስት ፓርቲ ግንኙነታቸው በሚጠናከርበት ሁኔታ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ጃኦ ዚዩን የፓርቲዎቹ ቀጣይ ግንኙነት በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡ ዶክተር ቢቂላ በውይይቱ ወቅት እንዳነሱት፥…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በዳንጉር ወረዳ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊታችንን የግዳጅ አፈፃፀም የሚያከብር የድጋፍ ሰልፍ በመተከል ዞን በዳጉር ወረዳ በማንቡክ ከተማ ተካሄዷል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ክንፉ፥ ኢትዮጵያን ለባዳ አሳልፎ ላለመስጠት የምታከናውኑት ተጋድሎ…

ፌዴራል ፖሊስ ስራዎቹን ለማዘመን ከእንግሊዝ መንግስት ጋር ስምምነት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ አስተዳደር ልማት ዘርፍ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል ነብዩ ዳኜ ለኢትዮጵያ፣ ለጅቡቲ እና ለአፍሪካ ህብረት የእንግሊዝ ወታደራዊ አታሼ ኮሎኔል ጉስ ማክገሊቨር እና የእንግሊዝ የሰላም ድጋፍ ሰጪ የአፍሪካ አማካሪ ስቲቭ ኦዴንግ…

የአፍሪካ ቀንድ የፋይናንስ ሚኒስትሮች ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የፋይናንስ ሚኒስትሮች ውይይት በበይነ መረብ ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እንደገለፁት፥ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት በትራንስፖርት፣ በንግድ፣ በገጠር ፋይናንስ፣ በመጠጥ ውሀ አቅርቦት፣…

በአማራ ክልል 131 ሺህ 67 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ -የክልሉ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2013 የ12ኛ ክፍል ፈተና በተሳካ ሁኔታ መካሄድ በሚችልበት ሁኔታ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ማተብ ታፈረ ፥ውይይቱ ባለድርሻ አካላት…