Fana: At a Speed of Life!

በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ጥራት ችግርን ለማሻሻል በትኩረት መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከከፍተኛ ትምህርት አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን እና የትምህርት አሰጣጥ ሂደቱን ለማዘመን መንግስት ትኩረት እንደሚሰጥ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።…

ለልብ ህሙማን ህጻናት መርጃ ማእከል የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ ለኢትዮጵያ ልብ ሕሙማን ህፃናት መርጃ ማእከል የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የወጋገን ባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዲሹ ሁሴን ባንኩ ያደረገው ድጋፍ ማህበራዊ ሃላፊነትን ለመወጣት በማሰብ መሆኑን ተናግረዋል።…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ፕሬዚዳንት ፒተር ሞረር ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አስቸኳይ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው ዜጎች ዙሪያ መምከራቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ፕሬዚዳንቷ…

ጭፍራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት የሽብር ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ ከአፋር ክልል ጭፍራ አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ። የሽብር ቡድኑ ሰርጎ ለመግባት የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ በክልሉ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው…

የኤፌሶን-መሀልሜዳ መንገድ ግንባታ 95 በመቶ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቀምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 61 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የኤፌሶን-መሀልሜዳ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘው በጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል። ለግንባታው ስራው የተመደበው 1 ቢሊየን 352 ሚሊየን ብር በኢትዮጵያ መንግስት…

መቐለ የሚገኘው የመስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር ሃይል ተመታ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የኢትዮጵያ አየር ኃይል መቐለ የሚገኘውን መስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር መምታቱን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ይህ ተቋም ሕወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎችን የሚጠግንበት ቦታ መሆኑንም የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን…

የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከሃንጋሪ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከሃንጋሪ የግብርና እና ህይወት ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ ጥቅምን በዓለም አቀፋዊ አካዳሚክ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ሁለቱም ተቋማት በምርምር፣ በትምህርት እና በመምህራን ልማት ዙሪያ ተባብረው ለመስራት…

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለማየት የሚዲያ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም የልማትና የዴሞክራሲ ትልሞችን እውን በማድረግ የበለጸገች ኢትዮጵያን እንድናይ የሚዲያ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው ከሚዲያ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የውውይት መድረክ…

ጎማ በጣም ከጮኸ የመተንፈሱ ምልክት ነው! – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊታችን የሚመራው የወገን ጦር፣ በሕዝባችን ያልተቋረጠ ደጀንነት ሰሞኑን በኩታበር፣ ተሁለደሬ፣ ወረባቦና ጭፍራ ግንባር ወረራ በፈጸመው ጠላት ላይ ፀረ ማጥቃት ርምጃ ወስዷል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል።…

የሱዳን ሽግግር እንዲሳካ ኢትዮጵያ ስታራምደው የነበረውን አቋም አጠናክራ ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ እና በኢትዮጵያ በሳምንቱ የተከናወኑ የዲፕሎማሲ ስራዎችን በተመለከተ አንስተዋል። ከሱዳን ጋር በተያያዘ በሰጡት…