ዶክተር ሊያ ታደሰ አገልግሎት ሲሰጡ ለቆዩ የቻይና የህክምና ቡድን አባላት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ላለፈው አንድ አመት በጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል የህክምና አገልግልት ሲሰጡ ለቆዩ የቻይና የህክምና ቡድን አባላት ምስጋና አቀረቡ።
ሚኒስትሯ የቻይና መንግስት የኢትዮጵያን የጤና ስርአት ለማጠናከር ለሚያደርገው…