ከአሸባሪው ህውሓት ጋር በምናደርገው ውጊያ የህዝባችን ድጋፍ አቅም ሆኖናል- በግንባር የተሰለፉ የጸጥታ ኃይሎች
አዲ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ቡድን በግንባር ስንዋጋ ማህበረሰቡ ደጀን በመሆን የሚሳየው አለኝታነት የሚበረታታ መሆኑን በወሎ ግንባር የተሠለፉ የጸጥታ ሀይሎች ገለጹ፡፡
የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የጋዜጠኞች ቡድን በወሎ ግንባር ቅኝት ባደረገበት…