ከህወሓትና ሸኔ ጋር አገር በማተራመስና በማፍረስ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሽብርተኞቹ ህወሓትና ሸኔ ጋር የህቡዕ ትስስር በመፈፀም አገር በማተራመስና በማፍረስ ሴራው ውስጥ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር የማዋሉ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ከህወሓትና ሸኔ የጥፋት…