Fana: At a Speed of Life!

ከአሸባሪው ህውሓት ጋር በምናደርገው ውጊያ የህዝባችን ድጋፍ አቅም ሆኖናል- በግንባር የተሰለፉ የጸጥታ ኃይሎች

አዲ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን ቡድን በግንባር ስንዋጋ ማህበረሰቡ ደጀን በመሆን የሚሳየው አለኝታነት የሚበረታታ መሆኑን በወሎ ግንባር የተሠለፉ የጸጥታ ሀይሎች ገለጹ፡፡ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የጋዜጠኞች ቡድን በወሎ ግንባር ቅኝት ባደረገበት…

የበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾችና አሰባሳቢዎች ማህበር ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ደም እና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስተባባሪነት በአዲስ አበባ የተመሰረተው ማህበሩ ከ200 በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በመያዝ ነው። የኢትዮጵያ ደም ለጋሾች ማህበር ፕሬዚደንት አቶ ብዙአየው ጌታቸው የማህበሩ ምስረታ…

ከድጋፍ በተጨማሪ ግምባር በመሰለፍ ለሀገራቸው መስዋእትነት እየከፈሉ መሆኑን ወጣቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህውሓት ቡድን እያደረሰ ያለውን ጥፋት ለመግታት በበሬ ወለደ የሀሰት ወሬ ከመደናገር ግምባር ድረስ ሄዶ ዋጋውን መስጠት ያስፈልጋል ሲሉ የኮምቦልቻ ከተማ ወጣቶች ገልጸዋል፡፡ ወጣቶቹ በመደራጀት ለጸጥታ ሀይሉ ስንቅ…

አንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙሃን ስለኢትዮጵያ የሚያወጡት ዘገባ ከጋዜጠኝነት መርህ ያፈነገጠ መሆኑን ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የውጭ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በሚመለከት የሚያሰራጩት ዘገባ ከጋዜጠኝነት መርህ ያፈነገጠ መሆኑን የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ምሁራን ገለጹ። አፍሪካን የሚወክል ጠንካራ ሚዲያ ሊቋቋም እንደሚገባም ነው ምሁራኑ ያነሱት፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ የብሔራዊ ስታዲየም የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብሔራዊ ስታድየም ግንባታን ዛሬ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አጠቃላይ የስታዲየሙ ግንባታ ሂደት ያለበት ሁኔታ እና ያጋጠሙ ችግሮችን በተመለከተ በአማካሪ ድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር በዶክተር ኢንጅነር…

የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሁለት ዳኞችን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የሁለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ውሳኔ ማሳለፉን የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጉባዔው ጽህፈት ቤት እንደገለጸው÷ የኢፌዴሪ ፍትህ…

አለኝታ የበጎ አድራጎት ድርጅት የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለኝታ የበጎ አድራጎት ድርጅት በደባርቅ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡ የበጎ አድራጎት ድርጅቱ የሥራ ኀላፊዎች በደባርቅ ከተማ በመገኘትም ድጋፉን ለተጎጅ ወገኖች አድርሰዋል፡፡ የድርጅቱ…

የአይቲ ባለሙያው የግንባታ ስራ መቆጣጠርያ ሶፍትዌር ፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ነዋሪ የሆነው የአይቲ ባለሙያ ታምራት ታንጋ የግንባታ ስራዎችን ለመቆጣጠርና ለመከታተል የሚያስችል ‘አውቶሜትድ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም’ የተሰኘ ሶፍትዌር ፈጠረ። ሶፍትዌሩ የግንባታ ሂደት…

እኛ በተመቻቸ ሁኔታ እየኖርን ወገኖቻችን ተፈናቅለው ማየት አንፈልግም- በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም ኮቨንተሪ ፣ ሰቶክ ኦን ትሬንት እና ማንቸስተር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሽብርተኛው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል ንጹሃን ዜጎች ላይ እየፈጸመ ያለውን ጥቃት በማውገዝ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል…

በኢንዱስትሪ ፓርኩ ወደ ስራ የገቡ ባለሃብቶች ምርታቸውን ለገበያ እያቀረቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሀብቶች ለአፍሪካ ሀገራት የተሰጠውን ከቀረጥና ኮታ ነፃ ዕድል ሳይጠብቁ ባላቸው የገበያ አማራጭ ምርቶቻቸውን ለአውሮፓ ሀገራት እያቀረቡ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኩ ሥራ አስኪጅ አቶ የሺጥላ ሙሉጌታ…