Fana: At a Speed of Life!

ናይጄሪያ ዲጂታል ግብይትን በመጠቀም የመጀመሪያዋ አፍሪካዊ ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ናይጄሪያ ዲጂታል ግብይትን በመጠቀም የመጀመሪያዋ አፍሪካዊ ሀገር መሆኗ ተገለፀ፡፡   የናይጄሪያ ማዕከላዊ ባንክ የግብይት ወጪዎችን ለመቀነስ እና የፋይናንስ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳደግ የዲጂታል ገንዘብ ግብይት ስርአትን መቀላቀሉን…

የናይጀሪያ ኮሌጅ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያ ጉምሩክ ሰራተኞች ማሰልጠኛ ኮሌጅ ከፍተኛ አመራሮች እና ተማሪዎችን ያካተተ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የጉምሩክ ኮሚሽን የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው። የልዑካን ቡድኑን የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል…

በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ዎዳ የብረት ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እንዲሁም የሚመለካታቸው አካላት ዎዳ የብረት ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱም በኋላ ሃላፊዎቹ ከፋብሪካው አመራሮች ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን÷ በምርት ሂደት…

ለተፈናቀሉ ወገኖች ከምእራብ ጎንደር ዞን ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት አልባሳት መሰብሰቡን የምዕራብ ጎንደር ዞን የሴቶች ሊግ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ኃይል በግፍ ተፈናቅለው በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ወገኖች መላው…

አራተኛው የቻይና የንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ ቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አራተኛው ዙር የቻይና የውጭ ንግድ ትርኢት ለኢትዮጵያ የቡና ግብይት ሰፊ እድል ይዞ መምጣቱ ተነገረ። በኢትዮጵያ ትልቁ የቡና አምራችና ላኪ ቅርንጫንፍ ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል ደገፋ ከሺንዋ ጋር በነበራቸው ቆይታ ድርጅታቸው በትርኢቱ በመሳተፍ…

የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር ተንቀሳቀሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸባሪውን ህወሓት ለመደምሰስ ወደ ግንባር እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ አሸባሪው ቡድን ለዓመታት አብዝቶ በደል ሲያደርስባቸው የቆዩት የደሴ ከተማ ወጣቶች “በድጋሚ የበደልን ቀንበር ልንሸከምበት የምንችልበት ምክንያት የለም”…

አቶ ደመቀ በአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህበረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶክተር አንቴ ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ኬንያዊቷ አትሌት ፌዝ ኪፕዮገን የ2014 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የክብር እንግዳ ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያዊቷ አትሌት ፌዝ ኪፕየጎን የ2014 ቶታል ኢነርጂ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የክብር እንግዳ እንደምትሆን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ። አትሌት ፌዝ ኪፕየጎን በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር በሪዮ እና ቶኪዮ ኦሊምፒክ አሸናፊ መሆኗ…

አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ ሃገራት ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአሜሪካ እና ካናዳ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በዋናነት ወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ እና በዚህ ፈታኝ…

“ለእናት አገሬ አይደለም መዝፈን ግንባር ድረስ በመዝመት መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነኝ” – ድምጻዊ መስፍን በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገርን አፈርሳለሁ ብሎ ከሚመጣ ማንኛውም ኃይል ለመታደግ አይደለም መዝፈን ግንባር ድረስ በመዝመት መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ድምጻዊ መስፍን በቀለ ገለጸ። ድምጻዊ መስፍን በቀለ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጸው ፥አሁን…