Fana: At a Speed of Life!

ጎህ የቤቶች ባንክ በይፋ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የባንኮች ታሪክ በሚሰጠው አገልግሎት የመጀመሪያ የሆነዉን ጎህ የቤቶች ባንክን በይፋ ስራ አስጀመሩ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥ዛሬ…

የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዝደንት ፒተር ማውረር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒተር ማውረር በኢትዮጵያ የሶስት ቀናት የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቆይታቸው ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አመራሮች…

የቤጂንግ ማራቶን በኮቪድ-19 ዴልታ ቫይረስ ስርጭት ሳቢያ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤጂንግ ማራቶን ውድድር የኮቪድ-19 ዴልታ ቫይረስ ስርጭት በሀገሪቱ በፈጠረው ስጋት ምክንያትለሌላ ጊዜ መራዘሙን የውድድሩ አዘጋጆች አስታውቀዋል፡፡   ቻይና ኮቪድ-19 በሀገሪቱ ለሚካሄደው ማራቶን ውድድሩ ስጋት እንዳይሆን እና…

ወጣቱ በአባቶቹ መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት – የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቱ በአባቶቹን መስዋዕትነት የተረከባትን ሀገር በክብር እና በብልጽግና ለቀጣይ ትውልድ ማስረከብ አለበት ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ወጣት አደረጃጀቶች ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ወጣቶት አደረጃጀቶች ፣የወጣቶች ፌዴሬሽን እና የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ…

“የኦሞ ተፋሰስ የስትራቴጂክ ዕቅድ ፕሮጀክት” የባላድርሻ አካላት ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው "የኦሞ ተፋሰስ የስትራቴጂክ ዕቅድ ፕሮጀክት" የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ጌትፋም ሆቴል እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ…

በመተከል ዞን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የግልገል በለስ ከተማ ነዋሪዎች በቀጠናው ተሰማርቶ የሚገኘውን ሰራዊት የሚደግፍና በዞኑ የሚገኘውን አጥፊ ቡድን ደግሞ የሚያወግዝ ሰልፍ አካሂደዋል። የመተከል ዞንን ሰላም ለመመለስ ተሰማሮቶ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣…

በጉራፈርዳ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ዕርቀ ሠላም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ተከስቶ የነበረውን የሠላምና የፀጥታ ችግር በአካባቢው ባህል መሠረት በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የዕርቀ ሠላም ስነ-ስርዓት ተካሄደ። ባህላዊው የዕርቀ ሠላም ስነ ስርዓት፥…

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የቁም እስረኛ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ማንነታቸው ባልታወቁ ወታደራዊ ኃይሎች ዛሬ ማለዳ መኖሪያ ቤታቸው ተከብቦ የቤት ውስጥ እስረኛ እንደተደረጉ አል ሃዳድ የተባለ የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። ሃምዶክ ላይ ይህ…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች የተሠሩትና ችግር ፈቺ…

የአሸባሪውን ቀብር በወሎ ምድር ላይ እናደርጋለን- ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ ወሎ የዘመቱ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (አኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪውን ህወሓት ወራሪ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ደምስሰን የመጨረሻ ቀብሩን በወሎ ምድር እናደርጋለን ሲሉ ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወደ ወሎ ግንባር የዘመቱ ወጣቶች ገለጹ፡፡ ከጎንደር ከተማ የመጣው ወጣት ሙላት አድነው…