በጉራፈርዳ ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የባህላዊ እርቀ ሠላም ስነ ስርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች የሚገኙ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የባህላዊ እርቀ ሠላም ስነ ስርዓት አካሄዱ፡፡
ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ተከስቶ የነበረውን…