አየር መንገዱ ላይ እየወጣ ያለው የሐሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ጫና አካል ነው- አቶ አባዱላ ገመዳ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲኤንኤን ከሰሞኑ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ እያወጣው ያለው የሀሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ዓለም አቀፍ ጫና አካል መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ።
አቶ አባዱላ በተለይ…