በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ወረዳ የሚገኘውን ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ መጎብኘቱ ተገለጸ፡፡
በወረዳው በእርሻ ሥራ ላይ ከተሰማሩ 157 አርሶ አደሮች ናቸው፡፡
በአርሶ…