Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክና የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በአዳሚ ቱሉ ወረዳ የሚገኘውን ኩታ ገጠም የበቆሎ ማሳ መጎብኘቱ ተገለጸ፡፡ በወረዳው በእርሻ ሥራ ላይ ከተሰማሩ 157 አርሶ አደሮች ናቸው፡፡ በአርሶ…

የባሕልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ የሥራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ የመንግስት ምሥረታ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ቀጀላ መርዳሳ ከቀድሞዋ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ጋር የሥራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ በርክክቡ ወቅትም ለሚኒስትሩ ስለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…

የመከላከያ ስፖርት ክለብ  ለጦር ጉዳተኞች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ስፖርት ክለብ በጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለሚገኙ እና በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸዉ ዜጎች ከ190 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለዉ የአልባሳትና የንጽህና መስጫ እቃዎች ድጋፍ አደረጉ፡፡ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና…

ኤጀንሲው የ45 አገልግሎቶችን የኦንላይን ስራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ከኤኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ከፔራጎ ሲስተም ጋር በመተባበር 45 አገልግሎቶችን ኦንላን መስጠት የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ስራ አስጀመረ። በኦንላየን አገልግሎቶቹ ዙሪያ ከሲቪክ ማህበረሰቡ ጋር ግብዓት…

ኢዜአ ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋር የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ከፀሀይ አሳታሚ ድርጅት በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። ስምምነቱን የኢዜአ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ እና የጸሐይ አሳታሚ ድርጅት መስራችና ባለቤት አቶ ኤልያስ…

በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር የተመራ ልዑክ ለስራ ጉብኝት አርባ ምንጭ ገባ

አዲስ አበባ፣መስከረም 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር አል ባስይራ ባስኑር የተመራ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አርባ ምንጭ ገባ፡፡ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘዉዴን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገዋል፡፡ የጉብኝቱ ዋና ዓላማ የBusiness…

ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ ነው-የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ)ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ አርሶ አደሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲጠቀም እየተደረገ መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ። የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪ፣ የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ እና ባለሙያዎች እንዲሁም ሞዴል…

የምገባ መርሃ-ግብር ተግባራዊ መሆን ወደ ትምህርት ገበታ የሚመጡ ተማሪዎችን ቁጥር እንዲጨምር አድርጓል

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተማሪዎች ምገባ መርሃ-ግብር ተግባራዊ መሆን በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ወደ ትምህርት ገበታ የሚመጡ ተማሪዎችን ቁጥር እንዲጨምር ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በዘንድሮው ትምህርት ዘመን…

የዳያስፖራ አባላቱ አውሮፓ ሕብረት ያቀረበውን ረቂቅ ውሳኔዎች እንዲያጤነው ጠየቁ

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጀርመን የሚገኙ የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈዉን ረቂቅ ውሳኔ እንደገና እንዲያጤነው ጠየቁ፡፡ በጀርመን የሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት÷ በትግራይ የሰብዓዊ ሁኔታን በተመለከተ እና…

የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የስራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አባባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአዲሱ የመንግስት ምስረታ የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ ከቀድሞው የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ አቶ ብናልፍ አንዷለምን ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ…