Fana: At a Speed of Life!

ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ ወደ ተቋሙ ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከደቂቃች በፊት ተጠልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን( ኢቢሲ) ፌስ ቡክ ገፅ በሳይበር ባለሞያዎች እገዛ ወደ ተቋሙ መመለሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የተፈጠረውን ችግር በማራጣት ላይ እንደሆነም…

ለወንድሜ ዐቢይ አህመድ እንኳን ደስ አለህ – ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እንኳን ደስ አለህ ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከአሁን ቀደም ኢትዮጵያ ለሱዳን ችግሮች ፈጥኖ ደራሽ ሃገር እንደነበረች አንስተው ፤ በአሁኑ ወቅትም ወዳጅነቷ የቀጠለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡…

ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ እንዲሰሩ እጠይቃለሁ – ፕሬዚዳንት ሙሃሙድ ኡቡሃሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሃገር አንድነት፣ ለእድገት እና ለሰላም በጋራ እንዲሰሩ ጠይቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሙሃሙድ እንዳሉትም÷ ስድስተኛው…

ኢትዮጵያ ካዘመመችበት ቀና የምትልበት ጊዜ አሁን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የተሰየሙት ዶክተር ዐቢይ አህመድ፥ ኢትዮጵያ ካዘመመችበት ቀና የምትልበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመስቀል አደባባይ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት በደማቅ ሥነ ሥርዓት  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት በደመቅ ሥነ ሥርዓት  በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መስቀል አደባባይ ሲደርሱ  ከመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች በመስቀል አደባባይ የመምጣታቸውን ይጠባበቅ የነበረው ህዝብ…

የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀምሯል። በበአለ ሲመቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች መታደማቸውን ከከተማዋ ፕረስ ሴክሬታሪ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የተለያዩ…

የጠቅላይ  ሚኒስትሩ ሹመትና የዉጭ ሚዲያዎች ሽፋን

አዲስ አበባ፣መሰከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጲያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዉ መመረጣቸዉን አለም አቀፍ ሚዲያወች ሽፋን ሰጡ፡፡ አልጀዚራ፣ቲ አር ቲ ወርልድ እና አፍሪካ ኒዉስ በፊት ገፃቸዉ÷ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር  አብይ አህመድ እሰከ ቀጣዩ 5 አመት…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣንና ተግባር ምንድነው?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ የእሰፈፃሚነት ሥልጣን የተሰጠው ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሚመሩት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጠሪነታቸው ለሕዝብ ተወካዮች…

የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ አዲስ አበባ ገቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ገቡ። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዌሪ ሙሴቨኒ በቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ÷ በትምህርት…

በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል የሚገኝ ስልጣን እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ምድር በአመፅና በጠመንጃ ትግል ወይም ንፁሃንን በማሻበር የሚገኝ ስልጣን ከእንግዲህ እንደማይኖር ሊታወቅ ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ መክፈቻ ጉባኤ…