የደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ወ/ሮ ፋጤ ሰርሞሎን አፈ ጉባኤ አድርጎ መረጠ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎን አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል።
አቶ ንጋቱ ዳንሳን ምክትል አፈ ጉባዔ አድርጎ መርጧል።
አዲሷ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ሰርሞሎ ከቀድሞዋ አፈ…