Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳዳሩ ወሎ ግንባር ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ወሎ ግንባር ለሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ወሎ ግንባር…

ለተፈናቃዮች ከ140 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከ140 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉ ከ150 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሚውል መሆኑንም ማህበሩ ገልጿል። በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር…

ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ። ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ ብዙ ወጣቶች የሚገኙባት አገር እንደመሆኗ መጠን ያላትን ሀብት በመጠቀም እንደ ግብርና እና ቱሪዝም…

የህልውና ዘመቻውን የሚደግፍና ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ በዲሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ የሚደግፍና የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።   ሰላማዊ ሰልፉ “በሃገር ህልውና እና አንድነት አንደራደርም” በሚል መሪ ቃል ነው…

ኢትዮጵያ ጠላቶቿን አሸንፋ የአፍሪካ ፈርጥና ምሳሌ ትሆናለች – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዛሬም እንደ ጥንቱ ጠላቶቿን አሸንፋ የአፍሪካ ፈርጥና ምሳሌ ትሆናለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሱ ሰዎች ህይወታቸውን ገብረው ኢትዮጵያን የሚያፈርሱ ከሆነ…

ሰልፉ ኢትዮጵያውያን ለየትኛውም ጫና የማይንበረከኩ መሆናቸውን ያሳዩበት ነው- ዶክተር ለገሰ ቱሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተካሄዱ ሰላማዊ ሰልፎች ኢትዮጵያውያን ለየትኛውም የዓለም አቀፍ ጫና የማይንበረከኩ መሆናቸውን ያሳዩበት ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ…

ከ4 ሚሊየን ብር በላይ በሚገመት የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ስርቆት ተፈጽሟል – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በደቡብ ሪጂን ባለፉት ሦስት ወራት ከ4 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኤሌትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ስርቆት መፈጸሙ ተገለጸ። በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ…

የፋሲል እና የባህር ዳር እግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች ለተፈናቃዮች 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲል እና ባህር ዳር ከነማ እግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች ''እኔ አለሁ ለወገኔ'' በሚል መሪ ሀሳብ ለተፈናቀሉ ወገኖች ያሰባሰቡትን 5 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበትን ድጋፍ አስረከቡ። የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴው አባል…

መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚሰሩ ሥራዎች አመራሩ በትኩረት ሊንቀሳቀስ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሀመድ መከላከያ ሰራዊትን በሰው ኃይል ለማጠናከር በሚከናወነው ስራ አመራሩ በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል ሲሉ ተናገሩ፡፡ ሀላፊው ÷ ከወረዳ አመራር ፣ የጸጥታ ኃላፊዎች እና ከሌሎች…

ዛሬ የተጀመረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ መሰጠት የተጀመረው የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያ ቀንን አስመልክቶ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም÷ ፈተናው በሰላማዊ መንገድ መከናወኑን ገልጸው÷…