Fana: At a Speed of Life!

መስፈርቱን ያላሟሉ ከ16 ቶን በላይ የምግብ ሸቀጦች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመግቢያና መውጫ ኬላዎች በምግብ ምርቶች ላይ በተደረገ ቁጥጥር ከ16 ነጥብ 6 ቶን በላይ የሚሆኑ የተለያዩ የምግብ ሸቀጦች የተቀመጠውን መስፈርት ባለማሟላታቸው ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደረገ። የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በመግቢያና…

ኦሮ-ፍሬሽ አክሲዮን ማህበር የአትክልት እና ፍራፍሬ ምርቶችን ለመዲናዋ ነዋሪዋች ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ኦሮ-ፍሬሽ’ የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ አክሲዮን ማህበር ዛሬ የተለያዩ የአትክልት እና ፍራፍሬ ምርቶችን ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ማቅረብ ጀመረ። አክሲዮን ማህበሩ አምራቹን ቀጥታ ከሸማቹ ጋር ለማገናኘት የአትክልትና…

በሀዲያ ዞን ህወሓትን የሚያወግዝና ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ሠልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዲያ ዞን የአሸባሪውን የህወሃት ሴራ የማሚያወግዝና ጀግናውን መከላከያ ሠራዊት የሚደግፍ ሠልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የሠልፉ ተሳታፊዎች የአሸባሪውን ህወሓት የሽብር ተግባር እያወገዙ እንደሚገኙ ደሬቴድ ዘግቧል። በሰልፉም ‘’ሀገሬን እጠብቃለሁ…

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ከአገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ። የሀገር ሽማግሌዎቹ ወራሪውና አሸባሪው ትህነግ አገር ለማፍረስ የሚያደርገውን የባንዳነት ስራ አውግዘዋል። አሸባሪው ቡድን…

የውጭ ሃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት እንቃወማለን – የጎባ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሃይሎች ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና አጥብቀው እንደሚቃወሙ በባሌ ዞን የጎባ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍና የውጭ ኃይሎች ጫናን የሚያወግዝ ሰልፍ በጎባ…

ሲ ኤን ኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ ኢትዮጵያን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃ እያወጣ መሆኑ ተጋለጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲ ኤን ኤን የተባለው የቴሌቪዥን ጣቢያ ኢትዮጵያን በተመለከተ ሃሰተኛ መረጃ እያወጣ እንደሆነ ተጋለጠ። ጣቢያው ኢትዮጵያን በተመለከተ ተደጋጋሚ ዘገባዎችን እየሰራ ቢገኝም፥ የሚሰራቸው ዘገባዎች በትክክለኛ መረጃ ላይ ያልተመሰረቱ ሐሰተኛ፣…

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2013 የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ…

በዲላ ከተማ ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በሰልፉ ላይ ህዝቡ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን ድጋፍ በተለያዩ መፈክሮች ገልጿል። አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ እያደረገ ያለውን…

ህወሓት በአገር ህልውና ላይ የደቀነውን አደጋ በተባበረ ክንድ መቀልበስ አለብን – የኢዜማ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በአገር ህልውና ላይ የደቀነውን አደጋ ሁሉም ወገን በተባበረ ክንድ መቀልበስ እንደሚኖርበት የኢዜማ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ አመለከቱ፡፡ ፓርቲው አባላቶቹና ደጋፊዎቹ ወደ ግንባር እንዲዘምቱና ለትግሉ ድጋፍ…

የትህነግንና የሸኔን ኢትዮጵያን የማፍረስ ህልም ለማምከን ዝግጁ መሆናቸውን የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸብርተኞቹን የትህነግና የሸኔን ኢትዮጵያን የማፍረስ ዓላማና ህልም ለማምከን ዝግጁ መሆናቸውን የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ። የምዕራብ አረሲ ዞን ነዋሪዎች በነጌሌ አርሲ ከተማ የትህነግንና የሸኔን ሀገር አፍራሽ የጥፋት እንቅስቃሴ…