Fana: At a Speed of Life!

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች ነገ እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርስቲው የዓለምአቀፍና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አስታወቁ። ዩኒቨርሲቲው ለ13ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከሚስመርቃቸው ተማሪዎች መካከል 1 ሺህ 6ቱ ሴቶች…

አፍርሼ እረማመድባታለሁ” ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በጋራ ክንዳችን እናፈርሰዋለን-ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"ኢትዮጵያን አፍርሼ እረማመድባታለሁ" ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በጋራ ክንዳችን እናፈርሰዋለን ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ። ኢትዮጵያዊያን ለ27 አመታት ግፍና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መሳሪያ የታጠቀ አካል እንዲያስመዘግብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጦር መሳሪያ የታጠቀ ማንኛውም አካል እንዲያስመዘግብ የክልሉ መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ በክልሉ መሳሪያ የታጠቀ ማንኛውም አካል ከጥቅምት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት…

ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም – የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የጥፋት ሃይሎችን ማጋለጥ እንጂ በጉያው ስር መደበቅ የለበትም ሲሉ የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አዱኛ አሕመድ ተናገሩ። የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

አንድነታችንን በማጠናከር ከመከላከያ ጎን መቆም ይኖርብናል – አቶ ተስፋዬ ይገዙ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ፈታኝ ምዕራፍ ላይ በመሆናችን ሁሉም መሪ በመሆን፣ ህዝባዊ ንቅናቄ በመፍጠርና አንድነትን በማጠናከር ከመከላከያ ጎን መቆም ይኖርበታል ሲሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተስፋዬ ይገዙ አሳሰቡ፡፡…

ከደጀን እስከ ግንባር መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደጀን እስከ ግንባር ለአገራችን መክፈል የሚገባንን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ በመዲናዋ የሚገኙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህልውና ዘመቻ ላይ የጀመሩትን እንቅስቃሴ ለማቀናጀት የሚያስችል…

የኢትዮጵያ እና ዩጋንዳን የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዓለምፀሐይ መሠረት ከዩጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲኤታ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው የሁለቱ አገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ያተኮረ ምክክር ማድረጋቸው ተገልጿል።…

ከደጀን እስከ ግንባር መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደጀን እስከ ግንባር ለአገራችን መክፈል የሚገባንን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ በመዲናዋ የሚገኙ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህልውና ዘመቻ ላይ የጀመሩትን እንቅስቃሴ…

ቦርዱ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሊያካሂድ የነበረውን ምርጫ ማቋረጡን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በታህሳስ ወር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሊያካሂድ የነበረውን የምርጫ ሰሌዳን እና ዝግጅት ማቋረጡን አስታወቀ። ቦርዱ 6ኛው አጠቃላይ ምርጫን በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍሎች አከናውኖ ያጠናቀቀ…

የአፍሪካ አገራት የወጣቶቻቸውን አቅም መጠቀም የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፍጠር ይኖርባቸዋል – ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት የወጣቶቻቸውን አቅም ለመጠቀም የሚያስችል ምቹ የኢኖቬሽን ከባቢ ሁኔታ መፍጠር ይኖርባቸዋል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ሁሪያ አሊ ገለጹ። 7ኛው የአፍሪካ የስራ ፈጠራና ኢኖቬሽን ጉባኤ በበይነ-መረብ…