በእንግሊዝ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ጭምብል እንዲጠቀሙ የሚያደርግ መመሪያ በድጋሜ ወጣ
አዲስ አበባ፣መሰከረም 13፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ተከትሎ በእንግሊዝ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ተማሪዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እንዲጠቀሙ የሚያደረግ መመሪያ በደጋሜ ወጣ፡፡
ካሁን በፊት ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ክትባት ከወሰዱ ያለ አፍና አፍንጫ…