ኢትዮ ቴሌኮም በ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገዛቸውን ደብተሮች የመግዛት አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ማሰራጨት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለ2014 የትምህርት ዘመን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የገዛቸውን ከ600 ሺህ በላይ ደብተሮች በመላ ሀገሪቱ እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ÷ ተማሪዎችን ማገዝ የነገውን…