Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም በ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገዛቸውን ደብተሮች የመግዛት አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለ2014 የትምህርት ዘመን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የገዛቸውን ከ600 ሺህ በላይ ደብተሮች በመላ ሀገሪቱ እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ÷ ተማሪዎችን ማገዝ የነገውን…

የትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት ያለውን ደጀንነት አሳየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ለአገር መከላከያ ሰራዊት “ደጀንነታችንን ለማሳየት ድጋፉን አድርገናል” በማለት የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ዳይሬክተር አቶ የሰውዘር በላይነህ ተናግረዋል። ትምህርት ሚኒስቴር አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ…

በአፍሪካ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፖሊሲ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በአፍሪካ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፖሊሲ ላይ ያደረገ ወርክሾፕ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ ወርክሾፑ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ በጀርመን ጂአይዜድ እና በአፍሪካ ህብረት ትብብር የተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡…

የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቶቹን ጠብቆ እንዲከበር ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ህዝብ ያለ ምንም ልዩነት በአንድነት ወጥቶ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበት የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቶቹን ጠብቆ እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ከፍተኛ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በአራት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 100ኛ መደበኛ ስብሰባው በአራት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎች ማስተላለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ እንዳስታወቀው ውይይቱ የተካሄድው በፌዴራል የገቢ ግብር…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለብሔራዊ የህዝብ ቤተ መጻሕፍት 3ሺህ መጻሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጅማ ዩቨርሲቲ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አነሳሽነት በኢዲስ አበባ እየተገነባ ለሚገኘው ብሔራዊ የህዝብ ቤተ መጻሕፍት 3ሺህ የተለያዩ መፃህፍቶችን ለትምህርት ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡ መጻሕፍቱን የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር…

የመንግሥት ስልጣን የሚያዘው በምርጫና በህዝብ ድምፅ ብቻ ነው – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የክልሉ ህዝብ በአንዳንድ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች መግለጫ ሳይደናበሩና ሳይረበሹ የመንግሥት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ በምርጫና በህዝብ ድምፅ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ ለአካባቢው ሰላም ሊታገል እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

ኢዜማ በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ /ኢዜማ/ በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ከቀያቸው ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ አልባሳትና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውለውን ድጋፍ የኢዜማ…

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከ18 ሺህ 900 በላይ ኢንተርፕራይዞችን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ አካላት በ2013 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸምና የተያዘው በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ ውይይት እያደረጉ ነው ። መድረኩን የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከፌዴራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ…

የኤሌክትሮኒክ አገልግሎቶችን ለወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ለማዋል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ማህበረሰቡ ወደተለያዩ ተቋማት በአካል በመሄድ የሚያገኛቸውን አገልግሎቶች በኤሌክትሮኒክ ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው አገልግሎቶችን እንዲያገኙ እያደረገ መሆኑን ገለፀ፡፡ ከአዲስ አበባ 121 ወረዳዎች ለተውጣጡ ወጣቶች…