Fana: At a Speed of Life!

የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ መሰረታዊ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት መንግስት ከተመድ ጋር ለመስራት ዝግጁ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ የስራ ቆይታቸው ጎን ለጎን ከተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ አሚና ጄኔ መሐመድ ጋር ተገናኝተው መክረዋል። በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በፀጥታ ችግር…

ከሰሜን ወሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች በ12 ሚሊየን ብር የተገዙ ቁሳቁሶች ተሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪነታቸው በውጭ አገር የሆነ ኢትዮጵያውያን ስብስብ የሆነና አማራ ኢመርጀንሲ ፈንድ የተባለ ድርጅት ከሰሜን ወሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች በ12 ሚሊየን ብር የተገዙ ቁሳቁሶችን በድጋፍ አበርክተዋል። ድጋፉን የላኩት…

አፋር ክልል የህወሓት የሽብር ቡድን በዘረጋዉ የራሱ የኢኮኖሚ ኔትወርክ ብቻ ሲዘወር ቆይቷል – ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አፋር ክልል የህወሓት ቡድን በዘረጋዉ የራሱ የኢኮኖሚ ኔትወርክ ብቻ ክልሉ ሲዘወር ቆይቷል ሲሉ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ የሽብር ቡድኑ ዜጎች ተረጋግተዉ እንዳይኖሩ ሲሸርብ ከቆየዉ ሴራ ባሻገር የህዝብ ሃብትን በመመዝበር ምጣኔ ሃብቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት…

የአሰላ ከተማን የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች በ6 ወራት ይጠናቀቃሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና የአሰላ ከተማን የንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በስድስት ወራት ግዜ ውስጥ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ የከተማው ውሃና ፍሳሽ…

ያሆዴ መስቀላን ስናከብር ከቀያቸው የተፈናቀሉትንና የሃገር መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሀድያ የዘመን መለወጫ "ያሆዴ መስቀላ" በዓል በአባቶች ምርቃት በሆሳዕና ከተማ ተከብሯል። የዘንድሮው የሀድያ ብሄር የዘመን መለወጫ "ያሆዴ መስቀላ" ሲከበር የዞኑ ህዝብ ለበዓሉ ከሚያወጣው በመቀነስ ከቀያቸው በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና…

ከልጅ እጅ ጠብቀው፥ ከሚያገኙት ቀንሰው ለወገን ጦር ድጋፍ የቸሩ እናት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ወ/ሮ ውዴ በለጠ ይባላሉ። ነዋሪነታቸው ጎንደር ከተማ ቀበሌ 17 ነው። ሀገሬ በችግር ውስጥ ሆና እኔ በድሎት አልኖርም በማለት ልጆቻቸው ለቀለብ ብለው ከሚሰጧቸው ጥቂት ገንዘብ እየቆጠቡ ለሰራዊት አባላት በግላቸው ስንቅ አዘጋጅተው አቅርበዋል።…

ሀገራችንን ለአሸባሪው ቡድን አሳልፈን አንሰጥም – የመተከል ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) “ ሀገራችንን ለአሸባሪው ቡድን አሳልፈን አንሰጥም ” ያሉ የመተከል ዞን ወጣቶች ወደ ውትድርና ማስልጠኛ አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል። በሽኝት ፕሮግራሙ ላይ የቤኒንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዮት አላብሮ ፥…

የመስቀል በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክዋኔው ከሃገር ባህልና እሴት ጋር የሚንጸባረቅበት የመስቀል በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ከተማ አስተዳደሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በበዓሉ አከባበርና…

‘ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ሃገራዊ ዘመቻን ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)‘ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት’ ሃገራዊ ዘመቻን ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መቀላቀሉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንትና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተወካይ ዶክተር መገርሳ ቃሲም አመለከቱ፡፡ በዘመቻው ቁጥሩ ከ10 ሺህ በላይ የሆኑ የዩኒቨርሲቲው…

የኪነ-ጥበብና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የግድቡን ኃይል የማመንጨት ጅማሮ ዘካሪ ስራዎች እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ሃይል ማመንጨት አስመልክቶ የኪነ-ጥበብና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች አይረሴ ስራዎችእንዲሰሩ የግድቡ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ጥሪ አቀረበ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ…