Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ ፈጣን አገልግሎት በደብረብርሃን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በማዕከላዊ ሰሜን ሪጅን ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ ፈጣን አገልግሎት በዛሬው እለት በደብረብርሃን ከተማ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሃግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬሂወት ታምሩ፥…

በውጭ የሚኖሩ የዳባት ተወላጆች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገር የሚኖሩ የዳባት ተወላጆች በህልውና ዘመቻው ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በወረዳው ህጻናት እና አረጋውያን መርጃ ማህበር አስተባባሪነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ተወላጆቹ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ1 ሚሊየን ብር…

ቦርዱ ድጋሚ ምርጫ የሚካሄድባቸውን የምርጫ ክልሎችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው ሃገራዊ ምርጫ ድጋሚ እንዲካሄድባቸው የተወሰነባቸው የምርጫ ክልሎችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም ባስኬቶ ልዩ - ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፣ቡሌ - ለክልል ምክር ቤት እና…

በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት አቶ ተስፋዬ ይገዙ የመሠረተ ድንጋዩን አስቀምጠዋል፡፡ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ…

የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች 26 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ አልባሳት፣ መገልገያ ቁሳቁስና ምግብን ያካተተ ነው። የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር…

በደቡብ ወሎ አዋሳኝ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ እንዳይስፋፋ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንበጣ መንጋ የወረባቦ ወረዳን በሚያዋስነው የአፋር ክልል የጭፍራ ወረዳ መከሰቱን የወረባቦ ወረዳ ግብርና ልማት ጽህፈት ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ሙአዝ መሀመድ አስታወቁ፡፡ የአንበጣ መንጋ ው የአፋር አዋሳኝ ወደሆኑት የደቡብ ወሎ…

ከመተማ – ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚሰራ ጠላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – መምሪያው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተማ - ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም የጠላት ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና የሕዝብ ደኅንነት መምሪያ አስጠነቀቀ። የምዕራብ ጎንደር ዞን ሠላምና የሕዝብ…

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ለተለያዩ መንግስታዊ ተቋማት ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩኒቨርስቲው ለህክምናና ለመማርያ የሚሆነውን ድጋፉ ያደረገው ለጌዴኦ ዞን ጤና ተቋማትና ትምህርት…

አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት መስከረም 15 እንደሚመሰረት አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ.ም በሚካሄደው ጉባኤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት እንደሚመሰረት የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ገለጹ። አፈ ጉባኤዋ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የፊታችን ቅዳሜ መስከረም 15…

‘‘ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት’’ የፊርማ ስነ-ስርዓት በፖለቲካ ፓርቲዎች እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የራያ ራዩማ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የህዳሴ ፓርቲ እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር በስነ-ስርዓቱ እየተካፈሉ ይገኛሉ። የሃገር ህልውና ጉዳይ ከፓርቲ እና ፖለቲካ በላይ በመሆኑ ሁሉም…