ሽብርተኛውን የትህነግ ቡድን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል – ብልፅግና ፓርቲ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የጋራ ጠላታችን ለሆነው ትህነግ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ከንቱ ምኞቱን በሚገባው ቋንቋ አስረድተን እስከወዲያኛው ላይመለስ በአጠረ ጊዜ ልንሸኘው ይገባል ሲል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡
ብልፅግና ፓርቲ በማህበራዊ የትስሰር…