Fana: At a Speed of Life!

መጪዎቹን የአደባባይ በዓላት የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችን በመተግበር ማክበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ መጪዎቹን የመስቀል ደመራና በቀጣይ የሚከበሩ በዓላት ላይ የኮቪድ መከላከያ መንገዶችን በትኩረት ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስገነዘበ። የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ወቅታዊ የኮቪድ…

ኢትዮጵያንና የመረጠንን ሕዝብ በታማኝነት ለማገልገል ዝግጁ ነን-አዲስ የተመረጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያንና የመረጣቸውን ሕዝብ በታማኝነት ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም ከነበረው በተሻለ መልኩ የተለያዩ ድምጾች የሚሰሙበት እንደሚሆንም ነው…

ሀገር በጽናት እና በአንድነት በመጠበቅ ለቀጣዩ ትውልድ ማሻገር ወቅቱ የሚጠይቀው ሃላፊነት ነው -ብ/ጄ ካሳየ ጨመዳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን ከሀገር ውስጥ ባንዳና ከውጭ ጠላት ጠብቀው ያቆያት ሀገር በጽናት እና በአንድነት በመጠበቅ ለቀጣዩ ትውልድ ማሻገር ወቅቱ የሚጠይቀው ኀላፊነት ነው ሲሉ የቀድሞው ጦር ሠራዊት አባል ብርጋዴር ጄነራል ካሳዬ ጨመዳ ገለጹ።…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘርፉ ላደረገው ድጋፍ ተደነቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ለአየር ትራንስፖርቱ የምታደርገውን ድጋፍ አደነቀ፡፡ ማህበሩ በአስከፊው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት ኢትዮጵያ ስታደርገው የቆየችውን ድጋፍ አድንቆ÷ ይህን…

አሸባሪው ቡድን  በራያ ቆቦ  አስከፊ ጭፍጨፋ  መፈጸሙን  የዓይን እማኞች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን  ጳጉሜን 4  ቀን 2013 በራያ  ቆቦ በፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ አርሶ አደሮችን፤  ህፃናትንና እናቶችን  ጭምር ከቤት እያወጣ መረሸኑን ከጭፍጨፍው አምልጠው የወጡ የዓይን እማኞች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

‘አዎ ዶክተር’ የተባለ የዲጂታል ፕላትፎርም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤት ለቤት ሕክምና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል 'አዎ ዶክተር' የተሰኘ የዲጂታል ፕላትፎርም ተመረቀ፡፡ ፕላትፎርሙ ለሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት አስተዋፅኦ ከማድረጉም በላይ የዲጂታል ክፍያንም እንደሚያበረታታ የታመነበት ሲሆን÷ እልባት…

ኮሚሽነር ፍጹም አሰፋ ከመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን በተካሄደ መድረክ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኒውዮርክ እየተካሄደ ባለው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 76ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የፕላን እና ልማት ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በጎንዮሽ በተካሄደ መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋ…

የጉና በጌምድር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ወደመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጉና በጌምድር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በአሸባሪውና ወራሪው የህወሓት ቡድን ሙሉ በሙሉ መውደሙን የኮሌጁ ዲን አስታወቁ። አሸባሪው የህወሓት ቡድን በደቡብ ጎንደር ዞን የተለያዩ አካባቢዎችን በወረራ ይዞ በቆየባቸው ጥቂት…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለጸጥታ ሃይሎች ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን በማይጠብሪ ግንባር ህወሓትን እየተፋለመ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት፣ ለክልል ልዩ ሃይሎች፣ ሚሊሻ እና ፋኖ 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የምዕራብ ጎጃም ዞን የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የልማት ፕሮግራም ዋና ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ የስራ ቆይታቸው ከተባበሩት መንግስታት የልማትፕሮግራም ዋና ሃላፊ አሺም ስታይነር ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከዋና ሃላፊው ጋር…