Fana: At a Speed of Life!

ለ6ተኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሥልጠና እየተሠጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ6ተኛው ዙር የምክር ቤት አባላት በምክር ቤቱ አሠራር ዙሪያ ሥልጠና እየሠጠ ነው፡፡ ዛሬ የተጀመረው የምክር ቤት አባላት ሥልጠና በዋናነት በምክር ቤቱ አሠራሮች፣ ሥነ-ሥርዓቶች፣ ደንቦችና ጽህፈት ቤቱ…

በመዲናዋ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ ከ27 ሺህ 500 በላይ በጎ ፍቃደኞች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ተውጣተው በፈቃደኝነት ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ከ27 ሺህ 500 በላይ ወጣቶች ከዛሬ ጀምረው ወደ ስራ ስምሪት ገብተዋል። ወጣቶቹ በከተማዋ ላይ ምንም አይነት የጸጥታ ችግር እንዳይፈጠር በራሳቸው ተነሳሽነት…

አሜሪካ ኢትዮጵያ ላይ ልትጥል ያሰበችውን ማዕቀብ ቻይና ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ልትጥል ያሰበችውን አዲስ ማዕቀብ እንደምትቃወም ቻይና አስታወቀች፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሊጂያን ዣዎ ፥አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ለመጣል ያሰበችው ማዕቀብ ቻይና ትቃወማለች ብለዋል…

አምባሳደር ደሚቱ ከምግብና እርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ዛሬ ከተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኩ ዶንግዩ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ድርጅቱ ከኢትዮጵያ ጋር ስላለው አጋርነትና ትብብር…

የውጭ ሃይሎች ለኢትዮ-ሱዳን ግንኙነት መሻከር ምክንያት ሆነዋል- ሱዳናዊያን የፖለቲካ ተንታኞች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሃይሎች በሱዳን ውስጣዊ ጉዳዮች የሚያደርጉት ጣልቃ ገብነት ለኢትዮ-ሱዳን ግንኙነት መሻከር ምክንያት መሆኑን የሱዳን ፖለቲካ ተንታኞች ተናገሩ። ኢትዮጵያና ሱዳን ዘመናትን የተሻገረ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት ሲሆኑ÷ ከቅርብ ጊዜ…

በአርባምንጭ ለአንድ ሺህ ህፃናት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባምንጭ ከተማ በተለያዩ ምክንያቶች መማር ላልቻሉ አንድ ሺህ ህፃናት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ በተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት መማር ያልቻሉ ህፃናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያግዛቸው ነው ተብሏል።…

ለሀገር ህልውና እየተደረገ ያለው ድጋፍ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በማገዝ እንዲደገም ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ሀገርን ለማዳን በቅንጅት እየተደረገ ያለው ድጋፍ አቅም የሌላቸውን ወገኖች አግዞ በማሻገር ሊደገም እንደሚገባ ተመለከተ። የኢትዮ-ቴሌኮም ምስራቅ ሪጅን ጽህፈት ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር 23 የከተማና ገጠር ትምህርት…

በአራተኛው የኢትዮጵያ የንግድ ትርኢት የ10 የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና፣ ምግብና መጠጥ ማቀነባበርና የፕላስቲክ ህትመት የንግድ ትርኢት የ10 የተለያዩ አገራት ኩባንያዎች እንደሚሳተፉ አዘጋጅጆቹ ተናገሩ። አራተኛው የኢትዮጵያ የግብርና፣ ምግብና መጠጥ ማቀነባበርና የፕላስቲክ ህትመት የንግድ ትርኢት…

ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካምነቱንና ፍቅሩን የሚገልጽበት በዓል ነው – አባገዳዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካምነቱንና ፍቅሩን የሚገልጽበት በዓል መሆኑን አባገዳዎች ገልጹ። "ኢሬቻ የአንድነት፣የፍቅር፣የይቅር ባይነትና የመተባበር በዓል ነው" ያሉት አባገዳዎቹ ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩም…

ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለአገር መከላከያ ሠራዊት 4 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለአገር መከላከያ ሠራዊት ከድርጅቱ አመራርና ሠራተኞች የወር ደመወዝ የተዋጣውን አራት ነጥብ ሦስት ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አስረክቧል። የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ…