Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ እና ምስጋና መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ እና ምስጋና መርሀ ግብር በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው። መርሀ ግብሩ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አዘጋጅነት "እግር ኳሳችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል።…

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ  እርዳታ ለማድረስ ብሪታኒያ ከመንግስት ጎን ነች-የብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚንስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ እና ያስሚን ዎሃብረቢ ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ ኒክ ዳየር ጋር በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ረሃብን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች እና የሰብዓዊ እርዳታ ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ ያሉ የወረባቦ ወረዳ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታው እያደረሰ ያለውን ጥፈት ለመከላከልና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር መከላላከያን መቀላቀል ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት ያሉት ወጣቶቹ የሀገር ህልውናን ለመጠበቅ ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶች ሲገደሉ፣ እናቶች እና…

የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለሚገኙ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ ስነ ስርአት ተከናወነ:: የማዕረግ እድገት ማለት ከነበርንበት ማዕረግ አንድ ደረጃ ከፍ እንዳልነው ሁሉ በአስተሳሰብና…

በኮንትሮባንድ የገባ 4 ሺህ 824 ስቴካ ሺሻ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ ከውጭ ገብቶ ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የነበረ 4 ሺህ 824 ስቴካ ሺሻ መያዙን የአዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ሺሻው በቁጥጥር ስር የዋለው በሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-87637 (ኢት) ሲኖ…

ለመከላከያ ሰራዊት በሰጠነው አገልግሎት የህሊና እርካታ አግኝተንበታል- የሃገር አቋራጭ አውቶቡስ አሽከርካሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገሩን ነፃነት ለማስከበርና የህዝቡን ህልውና ለማረጋገጥ ለተሰለፈው የፀጥታ ኃይል በምንሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት የዜግነት ድርሻችንን ስለተወጣን ደስተኞች ነን ሲሉ የሃገር አቋራጭ አውቶብስ አሽከርካሪዎች ተናገሩ። የህውሓትን…

አንድነታችን የዛሬውንም ሆነ የወደፊቱን ጋሬጣዎች የምንሻገርበት ኃያሉ ክንዳችን ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መልዕክቱም እንደሚከተለው ይቀርባል፡- አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ሕዝብ ላይ…

የኢትዮጵያ የእጽዋት ጥበቃ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የእጽዋት ጥበቃ ፍኖተ ካርታ ይፋ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ እህል ተዘርቶ እስከሚሰበሰብ ባለው ሂደት በጸረ እጽዋት ተባይና ተዛማጅ በሽታዎች አማካኝነት ከ30 በመቶ በላይ የሚሆነው የግብርና ምርት እንደሚባክን ይነገራል፡፡…

ኮሚሽኑ ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ለኤርትራውያን ስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርግ አዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ጠየቁ። ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ ስደተኞችን ማስወጣት ባለመቻሉ ስጋት እንደፈጠረባቸው…

በክልሉ የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በሐረሪ ክልል የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው÷ በክልሉ የሚካሄደው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ…