በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡
ኤጀንሲዉ በ2013 ዓ.ም…