Fana: At a Speed of Life!

በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሃገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ በ2013 ዓ.ም…

ባለሃብቶችና ነጋዴዎች 82 ሰንጋዎችን አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በምዕራብ ጎንደር ዞንና ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ በእርሻ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶችና ነጋዴዎች ግምቱ 1ነጥብ8 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 82 ሰንጋዎችን ድጋፍ አደረጉ፡፡ የቡድኑ አስተባባሪ አቶ አሰማራው መኮነን በምዕራብ ጎንደር ዞንና በወልቃይት…

ኮሌጁ አይዘጋም – የመቄት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥትና ኅብረተሰቡ በቁጭት ግብዓቶችን በማሰባሰብ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ይደረጋል እንጂ ኮሌጁ አይዘጋም ሲሉ የመቄት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ። አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን ባደረሰበት ውድመትና ዘረፋ ምክንያት ነባርም ሆነ…

በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉና ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በሀገር ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያስከትሉ የሚችሉ ያልተፈቀዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዙን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ…

ኢትዮጵያ የምትከተለውን የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ ተረድቻለሁ – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቫንጂኒ ቴርኪሂን እንዲሁም የኤምባሲው የመጀመሪያ ሴክሬተሪ አሌክሲ ቼስኖኮቭ በቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጉብኝት አካሄዱ፡፡ ጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር…

ኢትዮጵያ በዱባይ 2020 ኤክስፖ ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶችን ለዕይታ ታቀርባለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ ጥቅምት 1 ቀን 2021 በሚጀምረው ኤክስፖ 2020 ኢትዮጵያ ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶቿን ለእይታ ታቀርባለች፡፡ ቅርሶቹ በኤክሰፖው ዱባይ ላይ ለስድስት ወራት የሚታዩ ሲሆን ÷ጓብኝዎቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የመሳብ…

ባለፉት ሁለት ወራት ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለግሰዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ 60 ሺህ ዜጎች ደም በመለገስ ለመከላከያ ሠራዊቱ አጋርነታቸውን በተግባር ማሳየታቸውን የብሔራዊ ደም ባንከ አገልግሎት ገለጸ። የብሔራዊ ደም ባንከ አገልግሎት የህልውና ዘመቻውን ተከትሎ ደም የሚለግሱ ዜጎች ቁጥር መጨመሩን…

ለ’ሆቴል ሩዋንዳ’ ፊልም መነሻ የሆነው ግለሰብ በሽብር ክስ ጥፋተኛ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆቴል ሩዋንዳ' በተባለው ዝነኛ ፊልም ላይ የሕይወት ታሪኩ ታይቶ እውቅናን ያተረፈው ፖል ሩሴሳቢጊና ከሽብር ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባለ። በሩዋንዳ የዘር ጭፍጨፋ ላይ በሚያጠነጥነው 'ሆቴል ሩዋንዳ' ፊልም ላይ የጀግና ሚና ተላብሶ…

ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች የሆነ የበይነ መረብ ግንኙነት እንዲኖር እየተሰራ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች የሆነ የበይነ -መረብ ግንኙነት እንዲኖር ኢትዮጵያ በትኩረት እየሰራች መሆኑን ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ "ወደ አዲስ ጉዞ" በሚል በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ህብረት…

50 ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች በሜዲትራኒያን ባህር ሰጠሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)50 ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች በሜዲትራኒያን ባህር ሰጥመው ህይዎታቸው ማለፉን የሃገሪቱ መንግስት አስታውቋል፡፡ የሱዳን ባለሥልጣናት እንደገለጹት ስደተኞቹ በአዘዋዋሪዎች በህገወጥ መንገድ ሲጓዙ ከነበሩ 4ሺህ 850 ስደተኞች መካከል ሱዳናውያን ፣…