Fana: At a Speed of Life!

የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱም በዋናነት የኢሬቻ በዓል በሰላማዊ መንገድ እንዲከበር የባለድርሻ አካላት ሚና ላይ ትኩረት…

የዓለም ቱሪዝም ቀን በሲዳማ ክልል ይከበራል

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የዓለም ቱሪዝም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 17 በሲዳማ ክልል ይከበራል፡፡ በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ‘’ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት’’ በሚል መርህ የባሕላዊ ፣ታሪካዊ፣ሰዉ ሰራሽና ተፈጥሯዊ መስህብ ሐብቶች ጉብኝት…

በሱዳን የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተካሄደ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት ላይ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ መካሄዱንና የከሸፈ መሆኑን የሀገሪቱ መንግስት ሚዲያ አስታውቋል። በተለያዩ ሚዲያዎች አሁን እንደተዘገበው ማንነታቸው ያልተገለጸው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ያደረጉ አካላት በካርቱም…

የባህላዊ ወርቅ አምራቾች የሮያሊቲ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህላዊ መንገድ ወርቅ እያመረቱ ለባንክ ለሚያቀርቡት አምራቾች ለክልል ሲከፍሉ የነበረው የሮያሊቲ ክፍያን ሙሉ በሙሉ መነሳቱ ተገለፀ። የመዐድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ የሚመሰገን ውሳኔ ብለዉ በማህበራዊ…

በደቡብ ጎንደር ዞን መከላከያ ሰራዊቱን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን የሃገር መከላከያ ሰራዊቱን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ። በደብረታቦር ዩኒቨርስቲ ከሁሉም የዞኑ ወረዳዎች የተውጣጡ ወጣቶች እና ጎልማሶች በትልቅ ሃገራዊ ወኔ ሽኝት ተደረጎላቸዋል። በሽኝቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ምልምል…

በማይጠብሪ ግንባር ለ25 ቀናት ሁለት የቆሰሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ደብቀው ከጁንታው የታደጉት አርሶ አደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤተሰባቸውን ህይወት አደጋ ላይ ጥለው ለ25 ቀናት ሁለት ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ከብሬን ጦር መሳሪያ ጋር ደብቀው ከጁንታው የታደጉት አርሶ አደር ቤተሰቦች ደጀንነታቸውን በተግባር አስመስክረዋል።…

በቂ የደም ክምችት አለኝ- የመተማ ደም ባንክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተማ ደም ባንክ አገልግሎት በቂ የደም ክምችት እንዳለው ሀላፊው አቶ ወንድሙ አሰፋ አስታወቁ። ተቋሙ በአለፈው ዓመት 2 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ አቅዶ 2 ሺህ 141 ዩኒት ደም በመሰብሰብ ከዕቅድ በላይ ማሳካት…

ዶ/ር ሂሩት ካሳው ወሎ ግንባር በመገኘት የትህነግ ሃይልን እየታገሉ ያሉ የመከላከያ ሰራዊትን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው በወሎ ግንባር ፍላቄት ከተማ በመገኘት ለሀገር ህልውና መስዋዕትነት እየከፈሉ የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊትን አበረታተዋል፡፡ እንዲሁም በግንባሩ ከሚገኙ ጀኔራሎች ጋር በቀጣይ ከአመራሩ…

ከመሠረታዊ ባህርተኛ ተማሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ባህርዳር መኮድ ካምፕ ከሚገኙ መሠረታዊ ባህርተኛ ተማሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባህር ሃይል ም/አዛዥ ለሎጀስቲክስ ኮሞዶር ዋለፃ ዋቻ ፥ ተቋሙ በትምህርትና ሥልጠና ብቁና ፕሮፌሽናል…

የሰብዓዊ ድጋፍ ለማዳረስ ለሚደረገው ጥረት ጀርመን ዝግጁ ነች-ጉንተር ኑክ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የጀርመን መራሂተ መንግስት በአፍሪካ የግል ተወካይ እንዲሁም በጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ኮሚሽነር በሆኑት ሚስተር ጉንተር ኑክ ከተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።…