የሀገር ውስጥ ዜና የዜጎች ሕይወት እንዲሻሻል እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች የተሻለ ሕይወት እንዲኖሩና ገቢያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙ ቁጠባ ወሳኝ የሕይወት መርህ እንዲሆን እንሰራለን ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ3ኛ ጊዜ ያዘጋጀውና ለ45…
የሀገር ውስጥ ዜና የደጀንነት ድጋፋችንን አጠናክረን እንቀጥላለን – የደሴ ከተማ ነጋዴዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ ኃይሎች በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ላይ በመውሰድ ላይ ያሉትን እርምጃ በመደገፍ ደጀንነታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውን የደሴ ከተማ ነጋዴዎች አስታወቁ፡፡ ነጋዴዎቹ ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ የሀገር ህልውና ለማስጠበቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የወተት ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ ዮሐንስ ደርበው Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የሚተገበረው የወተት ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ ተደረገ፡፡ ፕሮጀክቱ አለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ከቪ ኤስ ኤፍ ድርጅት ጋር በመተባበር የሚጀመር ሲሆን÷ በፋፈን ቀብሪበያህ እና ጅግጅጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ማህበራዊ ገጽ መጠለፉን ተቋሙ አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የፌስቡክ ገጹ መጠለፉን አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ ዛሬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንደተመላከተው÷ የፌስቡክ ገጹ ከተቋሙ ቁጥጥር ውጭ ሆኗል፡፡ በመሆኑም…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግስት በሱዳን መረጋጋት እንዲፈጠር ለሁሉም ወገኖች ጥሪ አቀረበ Meseret Awoke Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስት በካርቱም ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። በሱዳን እየተከናወኑ ያሉ ክስተቶችን በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የገለጸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሰራዊት አባላት ለተማሪዎች ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነቀምት ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚኖሩ ተማሪዎች የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሰራዊት አባላት የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ኮሎኔል ቢረሳው ሽፈራው ÷ ሰራዊቱ ግዳጁን በሚወጣበት…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲሱ የሀረሪ ክልል መንግስት የህዝብን ጥያቄን በመመለስ አደራውን መወጣት ይገባዋል – የክልሉ ነዋሪዎች Meseret Demissu Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የተመሰረተው አዲሱ መንግስት የህዝቡን ጥያቄ መመለስ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን የመረጠውን ህዝብ አደራ መወጣት ይገባል ሲሉ የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ በሰጡት አስተያየት በተለይ ለህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የመስኖ ግንባታና ማስፋፊያ እየተሰራ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የአነስተኛ መስኖ ግንባታና ማስፋፊያ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ግንቦት 2012 ዓ.ም በ7 ሚሊየን 1መቶ 46 ሺህ ብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳንን የሽግግር መንግስት ህጋዊ መሰረት ለመናድ የሚደረግ ማናቸውንም ሙከራ እናወግዛለን-ኢጋድ Feven Bishaw Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን አሁን ላይ በተፈጠረው ሁኔታ የሀገሪቱን የሽሽግር መንግስት ህጋዊ መሰረት ለመናድ የሚደረግ ማናችውንም ሙከራ በጥብቅ እንደሚያወግዝ የምሥራቅ አፍረካ በይነ መንግስታት የልማት ድርጅት (ኢጋድ) ገልጿል። የኢጋድ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ በመቶ ቀናት 108 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዷል Melaku Gedif Oct 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በ100 ቀናት ውስጥ በሚከናወኑ ስራዎች ዕቅድ ዙሪያ ውይይት በማድረግ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል፡፡ በዚህም በ100 ቀናት ውስጥ 108 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን÷እቅዱን…