Fana: At a Speed of Life!

ከ 101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ቁሳቁስ ተይዘዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጳጉሜ 5 እስከ መስከረም 6 ድረስ ከ101 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ናቸው ተብሏል፡፡ በዚህም…

በመዲናዋ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ የከተማዬ የሠላም ዘብ ነኝ "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ከተለያየ ክፍለ ከተማ የአካባቢን ሰላምና ጸጥታ ለማሰጠበቅ ስልጠና የወሰዱ በጎፈቃደኞች ወደ ስራ መግባታቸውን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በጎ ፈቃደኞቹ በየካ፣…

በተለያየ ግንባር እየተገኙ ላሉ ድሎች የሎጅስቲክ አቅርቦቱ ድርሻ ከፍተኛ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠላት የሆነውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ ልዩ ልዩ ሎጀስቲኮች በተገቢው መንገድ መቅረባቸው እየተገኘ ላለው ድል ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል የደብረ ዘቢጥ ግንባር የሎጅስቲክ አቅርቦት ኃላፊ ኮሎኔል አለባቸው ብዙነህ…

በህወሓት አውሬነት በነፍስ ግቢ ነፍስ ውጪ ስቃይ ውስጥ ያለፉት ነፍሰ ጡሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት ፈጽሞ የማይራራና አረመኔ መሆኑ በወረራቸው ቦታዎች አስመስክሯል። በማይራራውና ሰብዓዊ ፍጡር የማያደርጋቸውን ሁሉ ከአማራ ክልል በወረራቸው ቦታዎች ህፃናት፣ ሴቶችን፣ ነፍሰጡሮችን፣ የሃይማኖት አባቶችንና አዛውንቶችን መግደል፣…

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ሴክተር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ሴክተር ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከክልልና ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…

ሆስፒታሉ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚገመት የነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ጠቅላላ ሆስፒታል ለማህፀን ውልቃት ህመምተኞች ነፃ ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል። ነፃ የህክምና አገልግሎቱ ሆስፒታሉ ከዊንግስ ኦፍ ሂልስ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ የማህፀን ውልቃት ህመም በተለይም…

የውጪ ተጽዕኖን ለመቋቋም ሕዝቡ አንድነቱን ማጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በመሆን በሀገር ላይ ተጽአዕኖ ለማሳደር የሚሞክሩ የውጭ ኃይሎችን ለመቋቋም ሕዝቡ አንድነቱን ማጠናከር እንዳለበት አቶ ገላሳ ዲልቡ ገለጹ። የቀድሞ የኦነግ ሊቀመንበር ገላሳ ዲልቡ ÷ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በመሆን በሃገር…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶችና ሴቶች ሊግ የ19 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶችና ሴቶች ሊግ በወሎ ግንባር ለሚገኙት የጸጥታ ሀይሎችና ተፈናቃዮች ከ19 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ድጋፎችን አስረከበ፡፡ “ወጣቱ ትውልድ በህልውና ዘመቻው ግንባር ሄዶ ከመሠለፍ ባለፈ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊትና…

ከጎንደር መተማ ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎንደር መተማ መስመር ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩን የ8ኛ መካናይዝድ ክፍለጦር ዋና አዛዥብርጋዴር ጄነራል ናስር አባዲጋ አስታወቁ፡፡ በሽንፋ በኩል በአራት አቅጣጫ የገባው የህውሓት ወራሪ ኃይልና…

የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በኮምቦልቻ ከተማ የተመደቡ የብሄራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከቀበሌ አመራሮችና ከአካባቢው ወጣቶች ጋር በመሆን ለአቅመ ደካሞች ድጋ ማድረጋቸውን ሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የድጋፉ…