የሀገር ውስጥ ዜና ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄደ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ የጣቢያው አመራርና ሰራተኞች ከጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሆን ደማቸውን ደሙን ለሚገብረው የመከላከያ ሰራዊት ለግሰዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በርክክብ ስነ ስርዓቱ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እንዳሉት÷ ተቋሙ የህዝብ ሚዲያ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ ያቋረጠውን የናይጄሪያ – ኢኑጉ በረራ ሊጀምር ነው Alemayehu Geremew Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሁለት ዓመታት በኋላ ወደ ናይጄሪያ ኢኑጉ ከተማ የድጋሚ በረራ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ናይጄሪያ ቢሮ ሀላፊ ሽመልስ አራጌ አስታወቁ፡፡ አየር መንገዱ የድጋ በረራውን ከመስከረም 21 ቀን ጀምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሞ ወንዝ ውሃ ሙላት ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ የኦሞ ወንዝ ውሃ ሙላት ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ። የኦሞ ወንዝ ከወራት በፊት ከመፍሰሻው መስመር ወጥቶ በአካባቢው የሰፈሩትን ከማፈናቀል አልፎ በሰው ላይ እስከ ሞት ጉዳት፣ በንብረትና በእንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሞጆ- መቂ-ባቱ የክፍያ መንገድ ሥራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ- መቂ-ባቱ 92 ኪሎ ሜትር የክፍያ መንገድ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የሞጆ ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የክፍያ መንገዱ÷ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ ጎጃም ዞን10 ሺህ ተማሪዎች በነፃ ለማስተማር ወሰነ Meseret Demissu Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር አሸባሪው ትህነግ ከትምህርት ገበታ እንዲነጠሉ የወሰነባቸዉ 10ሺህ ተማሪዎች በነፃ ለማስተማር ወሰነ። የትህነግ አሸባሪ ሃይል በፈጸመው ወረራና ጅምላ ጭፍጨፋ የጦርነቱ ሰለባ የሆኑ ተማሪዎችን በምስራቅ ጎጃም ዞን…
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸኛኘት ተደረገ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡ ወጣቶቹ "ለእናት ሃገራችን በችግሯ ጊዜ ቀድመን መስዋእት ልንሆንላት መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል ወስነናል" ብለዋል። "መከላከያን ለመቀላቀል የወሰነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ዞን የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ዋና አዛዥ ሰላማዊ ትግልን ዛሬ ተቀላቀሉ Meseret Awoke Sep 20, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ ሸኔ የደቡብ ዞን አዛዥ የሆኑት ጃል ጎሊቻ ዴንጌ በሸኔ እየተደረገ ያለውን አካሄድ በመቃወም ከቡድኑ ተለያዩ፡፡ ከ14 ዓመት በላይ በደቡብ ዞን ግንባር የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን ሲመሩ የነበሩት ጎሊቻ ዴንጌ በዛሬዉ ዕለት የትጥቅ ትግል ትተው…
የሀገር ውስጥ ዜና የጅማ ዩኒቨርሲቲ በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የ2.45 ሚሊየን ብር የአይነት ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች 2 ነጥብ 45 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ። ዩኒቨርሲቲው በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የምግብ ዘይት፣ ፍራሽ ፣ ብርድ ልብስ፣ ሩዝ፣ በርበሬና ሽሮ እንዲሁም ልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ አርሲ ለጀግናው ሰራዊት ከ39.4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ Tibebu Kebede Sep 19, 2021 0 አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ39 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ። የሀገርን ሰላምና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የማትተካ ህይወቱን ሰውቶ ጠላትን እየተፋለመ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በዞኑ…