Fana: At a Speed of Life!

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ የጣቢያው አመራርና ሰራተኞች ከጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሆን ደማቸውን ደሙን ለሚገብረው የመከላከያ ሰራዊት ለግሰዋል፡፡…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በርክክብ ስነ ስርዓቱ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እንዳሉት÷ ተቋሙ የህዝብ ሚዲያ መሆኑን…

አየር መንገዱ ያቋረጠውን የናይጄሪያ – ኢኑጉ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሁለት ዓመታት በኋላ ወደ ናይጄሪያ ኢኑጉ ከተማ የድጋሚ በረራ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ናይጄሪያ ቢሮ ሀላፊ ሽመልስ አራጌ አስታወቁ፡፡ አየር መንገዱ የድጋ በረራውን ከመስከረም 21 ቀን ጀምሮ…

የኦሞ ወንዝ ውሃ ሙላት ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ የኦሞ ወንዝ ውሃ ሙላት ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ። የኦሞ ወንዝ ከወራት በፊት ከመፍሰሻው መስመር ወጥቶ በአካባቢው የሰፈሩትን ከማፈናቀል አልፎ በሰው ላይ እስከ ሞት ጉዳት፣ በንብረትና በእንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት…

የሞጆ- መቂ-ባቱ የክፍያ መንገድ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ- መቂ-ባቱ 92 ኪሎ ሜትር የክፍያ መንገድ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የሞጆ ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የክፍያ መንገዱ÷ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና…

የምስራቅ ጎጃም ዞን10 ሺህ ተማሪዎች በነፃ ለማስተማር ወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር አሸባሪው ትህነግ ከትምህርት ገበታ እንዲነጠሉ የወሰነባቸዉ 10ሺህ ተማሪዎች በነፃ ለማስተማር ወሰነ። የትህነግ አሸባሪ ሃይል በፈጸመው ወረራና ጅምላ ጭፍጨፋ የጦርነቱ ሰለባ የሆኑ ተማሪዎችን በምስራቅ ጎጃም ዞን…

መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸኛኘት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር መከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ የደሴ ከተማ ወጣቶች አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል፡፡ ወጣቶቹ "ለእናት ሃገራችን በችግሯ ጊዜ ቀድመን መስዋእት ልንሆንላት መከላከያ ሠራዊትን ለመቀላቀል ወስነናል" ብለዋል። "መከላከያን ለመቀላቀል የወሰነው…

የደቡብ ዞን የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ዋና አዛዥ ሰላማዊ ትግልን ዛሬ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ ሸኔ የደቡብ ዞን አዛዥ የሆኑት ጃል ጎሊቻ ዴንጌ በሸኔ እየተደረገ ያለውን አካሄድ በመቃወም ከቡድኑ ተለያዩ፡፡ ከ14 ዓመት በላይ በደቡብ ዞን ግንባር የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን ሲመሩ የነበሩት ጎሊቻ ዴንጌ በዛሬዉ ዕለት የትጥቅ ትግል ትተው…

የጅማ ዩኒቨርሲቲ በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የ2.45 ሚሊየን ብር የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች 2 ነጥብ 45 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ። ዩኒቨርሲቲው በወሎ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች የምግብ ዘይት፣ ፍራሽ ፣ ብርድ ልብስ፣ ሩዝ፣ በርበሬና ሽሮ እንዲሁም ልዩ…

በምዕራብ አርሲ ለጀግናው ሰራዊት ከ39.4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ መስከረም 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ39 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ። የሀገርን ሰላምና ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ የማትተካ ህይወቱን ሰውቶ ጠላትን እየተፋለመ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በዞኑ…