በጉራፈርዳ ወረዳ ተፈጥሮ የነበረውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ዕርቀ ሠላም ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች ተከስቶ የነበረውን የሠላምና የፀጥታ ችግር በአካባቢው ባህል መሠረት በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የዕርቀ ሠላም ስነ-ስርዓት ተካሄደ።
ባህላዊው የዕርቀ ሠላም ስነ ስርዓት፥…