Fana: At a Speed of Life!

መንትዮቹ በተመሳሳይ ከፍተኛ ውጤት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንትዮቹ በተመሳሳይ የትምህርት ክፍለ እኩል 3 ነጥብ 59 ውጤት በማምጣት በልዩ ሽልማት ጭምር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመረቁ ። የተወለዱት አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ነው፡፡ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ዛሬ…

ዝነኞቹ የባህል ሙዚቃ ተጫዋቾች በግምባር በመገኘት የጸጥታ ሀይሉን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ሰማኸኝ በለው እና ዋኘው አሸናፊ በግምባር በመገኘት የመከላከያ ሰራዊቱን፣ ልዩ ሀይሉን፣ ፋኖ እና ሚሊሻን አበረታተዋል።ለኢትዮጵያ ክብር ሲባል በድር በገደሉ እየተዋጉ እና እየተዋደቁ ለሚገኙ ለሁሉም የሰራዊቱ አባላት ክብር እና ምስጋና…

አርሲ ዩንቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያስተማራቸዉን 2 ሺ755 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬዉ እለት በዩንቨርሲቲዉ የማህበረሰብ ሳይንስና ሂዩማኒቲ ኮሌጅ በበቆጂ ካምፓስ በስምንት የትምህርት ክፍል በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 831 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ የኮሌጁ ዲን ዶክተር ዋቆ ገዳ በምረቃ ስነ ሥርዓቱ ላይ…

መከላከያ ሰራዊቱን በመቀላቀል እና ስልጠና በመውሰድ ሀገራችንን እጠብቃለን- የመቄት ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋላቂት ከተማ የመቄት ወረዳ ነዋሪዎች ከተለያዩ ቀበሌዎች የተውጣጡ በርካታ ነዋሪዎች የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል እና ስልጠና ለመውሰድ በነቂስ ወጥዋል። የህወሓት የሽብር ወረራ ከፈፀመባቸው አካባቢዎች የመቄት ወረዳ አንዱ…

አሜሪካ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ግዛታዊ አንድነትን ለማስጠበቅ እየተካሄዱ ያሉ ተግባራትን እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የኮንግረስ አባላት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መስረም 8፣ 14 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአሜሪካ የኮንግረስ አባላትን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ለኮንግረስ አባላቱም ኢትዮጵያ የሕግ የባላይነትን ለማስጠበቅ እያካሄደችው ባለው ተግባር…

ዘመቻውን አሸንፈን እኩልነትና ፍትሐዊነት የሰፈነባት የጋራ ኢትዮጵያን እንገነባለን-የአብን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘመቻውን አሸንፈን አንድነት፣ እኩልነትና ፍትሐዊነት የሰፈነባት የጋራ ኢትዮጵያን እንገነባለን ሲሉ የአብን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ ዶክተር ቴዎድሮስ ኃይለማርያም ተናገሩ። የተደቀነውን የህልውና ስጋት መቀልበስ፤…

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት አዱኛ ዱሞ የክብር ዶክተሬት ሠጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት አዱኛ ዱሞ የክብር ዶክተሬት ሰጥቷል፡፡ አርቲስቱ ከ500 በላይ ዘፈኖች ከመጫወቱም ባለፈ በሲዳምኛ፣ በአፋን ኦሮሞ፣ በአማርኛ፣ በሶማሊኛና በአረቢኛ ቋንቋዎች ግጥሞችን በመጻፍንና በማቀንቀን የህብረ ብሄራዊነት…

ጀነራል ብርሀኑ ጁላ በደቡብ ወሎ ግንባር ከአመራሮች እና ከሠራዊቱ ጋር ውይይት አድረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠ/ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሀኑ ጁላ በደቡብ ዕዝ ወሎ ግንባር ተገኝተው በሠራዊቱ የግዳጅ አፈጻፀም እና ባስመዘገባቸው ድሎች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል ፡፡ በውይይቱም ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ከውጪ ጠላቶቻችን ጋር በማበር…

ሽልማቱ የኔ አይደለም የመላው ኢትዮጵያውያን ነው- ክቡር ዶ/ር ኦባንግ ሜቶ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ  ለሰብዓዊ መብት ተሟጋች ኦባንግ ሜቶ የክቡር ዶክተሬት ሰጥቷል፡፡ በእውቅና ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት  ኦባንግ  ሜቶ ሽልማቱ ከጎኔ አብረውኝ ለነበሩ እና ለመላው ኢትዮጵያውያን ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ የብዙ ብሄር…

በአማራ ክልል ህወሓት ከ20 በላይ ሆስፒታሎች እና 277 የጤና ጣቢዎችን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚንስቴር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የተመራ ልዑካን ቡድን ጉዳት የደረሰባቸዉን የጤና ተቋማት ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ከጤና ሚኒስትር ፣ ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ የተዉጣጡ የስራ ሃላፊዎች…