Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ ዴልታ ‘ፕላስ’ የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመት አቅም አለው-ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አዲሱ  ዴልታ 'ፕላስ'  የተሰኘው የኮቪድ-19 ዝርያ በከፍተኛ ፍጥነት የመዛመትአቅም እንዳለው ጥናት አመላክቷል፡፡ በብሪታኒያ  የሚገኙ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ እራሱን የቀየረው ዴልታ 'ፕላስ' የኮሮረና ቫይረስ ዝርያ ከሌሎቹ በፈጠነ መንገድ ከሰዎች…

ያለንበት ወቅት የዜጎችን ሃላፊነት የሚጠይቅ በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የሚጠበቅበትን ሚና ሊወጣ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 20ኛ ዙር ምልምል የፌዴራል ፓሊስ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት በጦላይ ተካሂዷል፡፡   በስነ ስርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የኢትዮጽያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል…

ለሸገር ዳቦ ከ309 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ እንዲደረግ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ካቢኔ አንደኛ አመት የመጀመሪያ ሰብሰባውን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡   በዚህ መሰረትም :-   1. የአዲስ አበባ የመዋቅራዊ ጥናት ማሻሻያ ላይ በዋናነት…

የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ የተመለሱት በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ ሳያርፉ የተመለሱት በአየር ጥቃቱ ሳቢያ ሳይሆን በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

ለአሸባሪው ህወሓት በዓለም ዓቀፍ ተቋማት የሚደረገው ድብቅ ድጋፍ ሊያበቃ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ካቢኔ አንደኛ አመት የመጀመሪያ ሰብሰባውን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡   የአዲስ አበባ የመዋቅራዊ ጥናት ማሻሻያ ላይ በዋናነት መሠረታዊ የህዝብ ጥያቄዎች ለሚነሳባቸዉ…

አቶ ሙስጠፌ በጅግጅጋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝት መርሃ ግብሩ የክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን ኢድን እና ሌሎች…

አዋሽ ባንክ በጎርፍ አደጋ ለተጠቃው የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በቅርቡ በመዲዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰበት የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡   ባሳለፍነው ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ…

የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የክልሉ የካቢኔ አባላት የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት እንደሚገባቸው የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የመጀመሪውን…

በፌስቡክ የተዋወቁ ወጣቶች ከ246 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በፌስቡክ የተዋወቁ 10 ወጣቶች "ቴምር ለጀግኖቻችን ስንቅ" በሚል መሪ ቃል ከ246 ሺህ ብር በላይ አሰባስበው የገዙትን ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ብርጋዴር…

ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት የሐሰት ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን ጸንቶ እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ)ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት ሐሰተኛ ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን በፅናት እንዲጠብቅ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራር አባላት ጥሪ አቀረቡ። ሕዝቡ አሸባሪውን የህወሓት ወራሪ ኃይል በመመከት ተጋድሎ እያደረገ ለሚገኘው ሠራዊት…