Fana: At a Speed of Life!

በጣሊያን እና በግሪክ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሀግብር ተካሄደ። በኢትዮጵያ በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለመከላከያ ሰራዊት “እኔ ለሀገሬ ሀገሬም ለኔ” በሚል መሪ ቃል የሚሰበሰበው የገንዘብ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ረዳት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ረዳት ኮሚሽነር ራሁፍ ማዙሃ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ። በኢትዩጵያ ውስጥ ሰለመገኙ ሰደተኞች እና በህወሓት…

ኢትዮጵያ ለግብርናዉ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለባት ምሁራን አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ እራስን ለመቻል ኢትዮጵያ ለግብርናዉ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠት እንዳለባት ምሁራን አሳስበዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የግብርና ተመራማሪዉ ዶክተር ኤርሚያስ አባተ እንደተናገሩት÷ ግብርና ለሀገራችን የሁሉም…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አኔት ዌበር ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ሁኔታ፣ በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል…

ህብረተሰቡ የኮቪድ-19 ክትባትን በመውሰድ ወረርሽኙን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 12፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን የኮቪድ-19 ክትባትን የወሰደው የህብረተሰብ ክፍል አራት በመቶ ያህሉ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በተያዘው ዓመት እስከ ጥር ወር ድረስ 20 በመቶ የሚሆነውን ህብረተሰብ ለመከተብ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል፡፡…

ወ/ሮ ሚስራ አብደላ የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው ጉባኤ ወይዘሮ ሚስራ አብደላን በድጋሚ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል። ምክር ቤቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ለክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርነት እጩ ሆነው…

ወ/ሮ አዳነች ለአቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ለተሾሙት አቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት…

የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ የባይሎጂካል ጥናት ማዕከል መገንባት የሚያስችል ስምምነት ለመፈጸም ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቪግኒ ተርኪንን በቢሯቸው ተቀብለው አወያይተዋል።   በውይይታቸውም ሀገራቱ በሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያሏቸውን ትብብሮች…

የመረጠንን ህዝብ አደራና ሃላፊነት ለመወጣት በቁርጠኝነት እንሰራለን- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን ጥያቄዎች የሚመልሱ ተግባራት በማከናወን የመረጣቸውን ህዝብ አደራና ሃላፊነት ለመወጣት በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናግረዋል።   የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው በድጋሚ…

የአመልድ ዋና ዳይሬክተርና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግብት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአመልድ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አለማየሁ ዋሴ ለተፈናቃዮች ሰብዓዊ ድጋፍ በሚደረግበት አግባብ ላይ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ጋር ተወያዩ፡፡   አምባሳደር ጊታ ፖሲ ከተለያዩ የሰሜን ወሎ እና ዋግኸምራ ዞን አካባቢዎች…