የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ የውሀና የሀይል አገልግሎት መሰረተ ልማት ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉን ለክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር ያስረከቡት ሚኒስትሩ…