Fana: At a Speed of Life!

የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ መሰረተ ልማቶች ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጥቃት ለወደሙ የውሀና የሀይል አገልግሎት መሰረተ ልማት ጥገና የሚውል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ለክልሉ ርዕሠ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር ያስረከቡት ሚኒስትሩ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፕሬዚደንት ጆ ባይደን ግልጽ ደብዳቤ ላኩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወቅታዊ ሀገራዊና አህጉራዊ ሁኔታን አስመልክቶ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ግልጽ ደብዳቤ ላኩ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ለአሜሪካው ፐሬዚደንት ጆ ባይደን ዛሬ በላኩት ደብዳቤ ላይ÷ ይህን መልዕክት…

ትግራይ ሥርዓት አልበኝነት የሰፈነባት የስቃይ ማዕከል ሆናለች – ትዴፓ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትግራይ ለአቅመ አዳም ያልደረሱ ልጆች ወደ ጦርነት የሚጋዙባትና ሥርዓት አልበኝነት የሰፈነባት የስቃይ ማዕከል ሆናለች ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቱ (ትዴፓ) የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ሃላፊ አቶ ተስፋዬ አለማየሁ ተናገሩ። አቶ ተስፋዬ በወቅታዊ…

በግብረ-ኃይሉ የቁጥጥር ሥራ የዋጋ ቅናሽ ተስተውሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ለግብይት የቀረቡ ምርቶች ላይ የዋጋ ቅናሽ እንደተስተዋለ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመከላከለ በፌዴራል፣ በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች ደረጃ የተዋቀረው ግብረ ሃይል የሰራቸውን መጠነ…

በአሸባሪው ትህነግ ለተጎዱ ዜጎች ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከአማራ ክልል ጋር በመተባበር በክልሉ አሸባሪው የትህነግ ቡድን በከፈተው ወረራ የተፈናቀሉ እና አፋጣኝ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎችን ለመታደግ ያለመ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩ ዓለም…

በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸው የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ውጤታማ የስራ አፈፃጸም ለነበራቸውና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ፡፡ በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የፋናንስ ስራ አመራር ዳይሬክተር እና የዋና መምሪያው ተወካይ ብርጋዴር…

የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ዝግጁ የሆኑ ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባል የመሆን ጥሪን የተቀበሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምልምል የመከላከያ ሰራዊት ወጣቶች ሽኝት ተደረገላቸዉ። ሽኝት የተደረገላቸዉ ምልምል የመከላከያ ሰራዊት አባላት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች…

አረመኔው የህወሓት ቡድን ንፁሃንን በጅምላ በመረሸን ዓለም አቀፍ ወንጀል ፈፅሟል- ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  አረመኔውና ከሃዲው  የህውሓት ቡድን ንፁሃንን በጅምላ በመረሸን ዓለም አቀፍ ወንጀል ፈፅሟል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። የፌደራል መንግስት የስራ ሃላፊዎች፣…

ባህሬን የኢትዮጵያን ምርቶች ለመግዛት ፍላጎት እንዳላት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህሬን የንግድንና ኢንዱስትሪ ቻምበር የኢትዮጵያን ምርቶች በብዛት ለመግዛት ፍቃደኛ መሆኑን ገለጸ፡፡ በባህሬን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ጀማል በከር ከባህሬን የኢንዱስትሪና የንግድ ቻምበር የምግብ ሀብት ኮሚቴ ሊቀ…

አሸባሪው ህወሓት ምርት ገበያ በመጋዘኖች ውስጥ ያከማቻቸውን ምርቶች ዘርፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የምርት ገበያ ቢሮዎችን ከጥቅም ውጭ ከማድረጉም በላይ በመጋዘኖች ውስጥ የተከማቹ ምርቶች መዝረፉን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን አስታወቀ። የተዘረፈው የግብርና ምርቶች ከ24 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ እንደሚገመት…