አመራሩ ከወጣቱ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ወቅቱን የሚመጥን አመራር መስጠት አለበት-ዶ/ር አህመዲን
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አመራሩ ከወጣቱ ጋር ተቀራርቦ በመስራት ወቅቱን የሚመጥን አመራር መስጠት እንዳለበት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አህመዲን መሐመድ ገለጹ፡፡
የደብረ ብርሃን ከተማ ወጣቶች “ከአባቶታችን የተረከብነውን ‘ታሪክና ማንነት’…