Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የአሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን ጥምረት የሚያወግዝና የሃገርን ህልውና ለማስጠበቅ መስዋዕትነት እየከፈለ የሚገኘውን መከላከያ ሠራዊት የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ ከክልሉ የከተማና የገጠር ወረዳዎች የተውጣጡ…

ሂቺሌማ የቀድሞ ሹማምንቶችን አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሃካይንዴ ሂቺሌማ የሀገሪቷን ከፍተኛ የጦር ሹማምንት እና የፖሊስ ኃላፊ በአዳዲስ መተካታቸው ተሰማ፡፡ የፕሬዚዳንቱ እርምጃ የፀጥታ አካላት ለዜጎች የበለጠ ኃላፊነት ተሰምቷቸው ስራቸውን በአግባቡ እንዲያከናውኑ ለማድረግ…

ኢትዮጵያን ለማዳንና የብልፅግናን ትልም ለማሳካት ትምህርትና እውቀት ዋነኛ መሳሪያ ነው-አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማዳንና የምንፈልገውን የብልፅግና ትልም እውን ለማድረግ ትምህርትና እውቀት ዋነኛ መሳሪያችን ነው ሲሉ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል የዘርፍ አስተባባሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። የከፍተኛ ትምህርት ድጋፍና…

የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ወሎ ለሚገኘው ግንባር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ከ680 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የቁም እንስሳት ወሎ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል። በድጋፉም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች 17 በሬ እና 72 በግና ፍየል ለጀግናው የሃገር መከላከያ…

የደቡብ ክልልትምህርት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ከክልል ፣ ከዞኖች፣ ከልዩ ወረዳዎች እና ወረዳዎች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር በቡታጀራ ከተማ ተወያይቷል። ውይይቱ በትምህርት ዘርፍ አበይት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመላክቷል። ውይይቱ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰን ለሰበረችው አትሌት ያለምዘርፍ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረወሰንን ለሰበረችው አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የእንኳን ደስ ያለሽ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የኢትዮጵያ ልጅ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በሴቶች ግማሽ ማራቶን ሩጫ የዓለም…

ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት 7 ሺህ ትምህርት ቤቶች በከፊልና ሙሉ ለሙሉ ወድመዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት 7 ሺህ ያህል ትምህርት ቤቶች በከፊልና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። ይህ የተገለፀው ሀገር አቀፍ የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው።…

በመዲናዋ ተገቢ ያልሆነ ጫና እና ጭማሪ በሚያደርጉ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተገቢ ያልሆነ ጫና እና የክፍያ ጭማሪ የሚፈጽሙ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ ፈጣንና የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባወጣው መግለጫ የግል ትምህርት ተቋማቱ የትምህርት…

የአማራ ክልል ባለሃብቶች በማይጠብሪ ግንባር ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ባለሃብቶች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ 1ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የአልባሳት እና የለስላሳ መጠጦች ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ 150 ደርዘን…

በበርሃሌ ግንባር የህወሓት ሽብር ቡድን አባላት እና የጦር መሳሪያዎች ተማረኩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በርሃሌ ግንባር ትናንት በነበረ ውጊያ የህወሓትሽብር ቡድን አባላት እና በርካታ የጦር መሳሪያዎች ተማርከዋል፡፡ ከተማረኩ የጦር መሳሪያዎች መካከልም ብሬን፣ ክላሽንኮቭ፣ የጦር ሜዳ መነጸር እና በርካታ ቁጥር ያላቸው…