Fana: At a Speed of Life!

ለቀጣይ 5 ዓመታት የሚበቃ የጨው ምርት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍዴራ የኢትዮጵያን ህዝብ ለቀጣይ 5 ዓመታት ሊመግብ የሚችል የምግብ ጨው ክምችት መኖሩን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው የጨው ዋጋ መጨመር ምንም አይነት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው…

በጎንደር ለ2ኛ ዙር መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ ወጣቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለሁለተኛ ዙር መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ ወጣቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ  አቶ ሞላ መልካሙ÷ለህልውና ዘመቻው ሃብት ከማሰባሰብ ጎን ለጎን በግንባር ሄደው የሚሳተፍና አካባቢያቸውን…

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለነፋስ መውጫ ሆስፒታል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉዳት ለደረሰበት የነፋስ መውጫ ሆስፒታል ድጋፍ እያደረጉ ነው። በጎንደር እና ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲዎች አስተባባሪነት 5 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁስ እና መድሃኒት…

ባለስልጣኑ ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ገቢው በዋናነት ከውሃ ሽያጭና ከሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች የተሰበሰበ ነው ብሏል፡፡ ባለስልጣኑ በበጀት…

ኡጋንዳና ደቡብ ሱዳን የደህንነት ስጋት ያለበትን አውራ ጎዳና በጋራ ለመጠበቅ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡጋንዳና ደቡብ ሱዳን የደህንነት ስጋት ባለበት ከኒሙል እስከ ጁባ በተዘረጋው አውራ ጎዳና ላይ በጋራ ቅኝት ለማድረግና ለመጠበቅ ተስማሙ። ሁለቱ ሀገራት ስምምነት ላይ የደረሱት የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች መንገደኞች ባልታወቁ ታጣቂዎች ጥቃት…

’ኦርጅናል ታይተን ጄል ጎልድ’’ የተባለው መድሃኒት ፈቃድ እንዳልተሰጠው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)‘’ኦርጅናል ታይተን ጄል ጎልድ’’ የተባለው መድሃኒት ፈቃድ እንዳልተሰጠው የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት አስተዳደር ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ መድሃኒቱ በህገወጥ መንገድ ወደ ሃገር ዉስጥ ገብቶ በማህበራዊ ሚዲያ በመተዋወቅ ላይ እና በህገወጥ መንገድም…

ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ፈተናዎች በድል ተወጥታ የብልጽግና ጉዞዋን ታረጋግጣለች-አቶ ሙሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ችግሮችና ጦርነት በድል ተወጥታ የብልጽግና ጉዞዋን ታረጋግጣለች ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ሙሳ አደም ተናገሩ። የፓርቲው ጽህፈት ቤት የአመራር አባላትና ሠራተኞች በቢሾፍቱ ከተማ የችግኝ ተከላ በማካሄድ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የከተማ አስተዳደሩ ህዝቡን በማስተባበር 28 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ቁሳቁስ ነው ድጋፍ…

በርካታ መጠን ያለው የብረት ክምችት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ለግንባታ አገልግሎት ሊውሉ የሚገባቸው የፌሮና ብረታ ብረቶች ክምችት ተያዘ፡፡ ብረታብረቶቹ የተያዙት የኢኮኖሚ አሻጥርን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተዋቀረው ግብረ-ኃይል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአቃቂ ክፍለ…

የሕልውና ዘመቻውን በቴክኖሎጂ እንደግፋለን – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ወታደራዊ መሣሪያዎችን በመጠገንና ቴክኖሎጂያዊ ድጋፎችን በማድረግ የህልውና ዘመቻውን እንደሚደግፉ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የመንግስት፣ የግል ኮሌጅ እና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ምሁራን ገለጹ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ…