Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ መርዳሳ አስታወቁ፡፡ ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ፤ሽብርተኞቹ ሸኔና ትህነግ ከዚህ በፊት ግንኙነት የነበራቸው…

አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር እጃቸውን የሰጡ የቡድኑ አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ በጦርነት በመማገድ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር ለተሰማራው የፀጥታ ሀይል እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ተናገሩ፡፡ አሸባሪ ቡድኑ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ ቢያንስ ሁለት የቤተሰብ አባላት…

”ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት'' የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ አትሌቶችና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ ተካሄደ። መርሃ ግብሩ በግብርና ሚኒስቴር፣ በአካባቢ ደንና አየር ንብረት ኮሚሽን፣ በተፋሰሶች ልማት…

በደቡብ ክልል የስፖርታዊ እንቅስቃሴ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ‘እኔ ለሀገሬ ወታደር ነኝ’ ለሀገሬ እዘምታለሁ፣ የትም፣ መቼም፣ በምንም በሚል መርህ ሲካሄድ የነበረው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የማጠቃለያ መርሃ ግብር በዲላ ከተማ ተካሄደ፡፡ በደቡብ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት የመከላከያ…

ኢትዮ ቴሌኮም 80 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል የቀጣይ ትውልድ ቢዝነስ ሳፖርት ሲስተም ተግባራዊ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም 80 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል አቅም የፈጠረ የቀጣይ ትውልድ ቢዝነስ ሳፖርት ሲስተም (NGBSS) ተግባራዊ አድርጓል። አዲሱን ቴክኖሎጂ በተመለከተ የተዘጋጀ መርሃ ግብሩ ላይ ገለፃ ያደረጉት የኢትዮ-ቴሌኮም የመረጃ ዋና ኃላፊ…

በአፋር ክልል ከ43 ሺህ በላይ ሰዎች ከጎርፍ ስጋት ቀጠና እንዲወጡ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የጎርፍ ተጋላጭ ከሆኑ ከ90 ሺህ በላይ ሰዎች መካከል ከ43 ሺህ በላይ የሚሆኑት ከስጋት ቀጠናው እንዲወጡ መደረጉን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጽህፈት ቤቱ የቅድመ ማስጠንቀቅና ፈጣን…

ፌዴሬሽኑ በአረንጓዴ አሻራ የንቅናቄ መርሃ ግብር ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስቴር በተጠራው "ኑ ኢትዮጵያን አረንጓዴ እናልብሳት" በሚል መሪ ቃል የሚከናወን የንቅናቄ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተሳታፊ ሆኗል፡፡ በፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የተመራው የስራ አስፈፃሚና…

ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ 11 ሰዓት ላይ በተደረጉ አምስት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ሁለቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ ሶስቱ ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት ኤቨርተንና ሌስተር ሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን ሲያሸንፉ÷ አስቶንቪላ ከብሬንት ፎርድ፣ ኒውካስል ዩናትድ…

የኦሮሚያ ዳያስፖራ ማኅበር ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች ለማዳን የሚደረገው ጥረት ለማገዝ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች ለማዳን እየተደረገ ባለው ጥረት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የኦሮሚያ ዳያስፖራ ማሕበር አባላት ገለጹ። ማኅበሩ…