Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች ከካቢኔ አባላት ጋር የኢትዮጵያ አየር ሃይልን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከካቢኔ አባላት ጋር የኢትዮጵያ አየር ሃይልን ጎብኝተዋል።   ጉብኝቱ አየር ሃይሉ እያካሄደ ያለውን ሪፎርም እና ለውጥ ለማየት እና የከተማ አስተዳደሩ የሚችለውን ድጋፍ ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ…

አትሌት ያለምዘርፍ በሴቶች ግማሽ ማራቶን ሩጫ ክበረ ወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በአየርላንድ አንትሪም ኮስት በተካሄደው የሴቶች ግማሽ ማራቶን ሩጫ የዓለም ክበረ ወሰን ሰብራለች።   አትሌት ያለምዘርፍ 1:03.43 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው የርቀቱን ክብረ ወሰን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ላደረጉላቸው ደማቅ አቀባበል ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ላደረጉላቸው ደማቅ አቀባበል ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው ዕለት ኡጋንዳ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኡጋንዳ…

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፍ ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በመካነ ሰላም ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፍ ያስተማራቸውን 774 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ከተመራቂዎቹ ውስጥ 320 ያህሉ ሴቶች ናቸው ተብሏል፡፡ የአራተኛው ትውልድ ከሚባሉት 11 ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ እንደሆነ…

በአዲስ አበባ ለዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር የመከላከያ ሠራዊቱን ለተቀላቀሉ የዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ የማህበሩ ስራ አስፈፃሚ ወጣት ታምራት ሚሊዮን ማህበሩ የዘማች ቤተሰቦችን ቤት በማደስና የሴፍቲኔት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን መንገድ…

ባለፉት ሁለት ወራት 373 የሽብርተኛው ሸኔ አባላት ተደምስሰዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ወራት 373 የሽብርተኛው ሽኔ አባላት መደምሰሳቸውን ገለጸ። የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በወቅታዊ የክልሉ የሰላም ጉዳይና የአሸባሪው ሸኔ እንቅስቃሴን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።…

በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ” በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ”፤ “ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ”በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩዌይ ጆክ፣ የክልሉ…

አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ግፍ በንፋስ መውጫ ከ25 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ለእለት ምግብ እጥረት ተጋልጠዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት 220 ኩንታል የስንዴ ዱቄት በንፋስ መውጫ ለተጎዱ ነዋሪዎች ድጋፍ አድርጓል። የማህበሩ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አራጋው ታደሰ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንዳሉት የህወሓት…

በሦስተኛ ዙር የሰለጠኑ ተጠባባቂ ኃይሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስተኛ ዙር የሠለጠኑ 375 ተጠባባቂ ኃይሎች የምረቃ ስነ ስርዓት በእንጅባራ ከተማ ተካሄደ፡፡ ከተመራቂዎቹ ውስጥ 11ዱ ሴቶች ሲሆኑ ÷ ወታደራዊ እውቀት ያላቸው በጎ ፈቃደኞች በአሰልጣኝነት መሳተፋቸውን ከአዊ ኮሙዩኒኬሽን…

የደቡብ ክልል የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በሁርሶ ኮንቲጀንት ወታደራዊ የስልጠና ማዕከል ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በሁርሶ ኮንቲጀንት ወታደራዊ የስልጠና ማዕከል በመገኘት ለሠራዊቱ ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ የክልሉ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለሠራዊቱ የሞራል ስንቅ የሚሆኑ ሙዚቃዎች፣ ግጥሞችን፣ ሽለላና ቀረርቶ የመሣሠሉ…