Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ጎንደር አስተዳደር ከዋግ ኸምራ ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ተፈናቅለው በዞኑ እብእናት ከተማ ለሚገኙ 16 ሺህ ለሚሆኑ የዋግ ኸምራ ተፈናቃዮች 700 ኩንታል የምግብ እህል በደቡብ ጎንደር ዞን ከሚገኙ ወርዳዎች በማሰባሰብ ድጋፍ ተደርጓል። የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ…

ከ1 እስከ 6 አመት የትራፊክ አደጋ ላላደረሱ የአውቶቡስ አሽከርካሪዎች ልዩ ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ከ1 እስከ 6 አመት ምንም አይነት የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ ላላደረሱ ለ223 የአውቶቡስ አሽከርካሪዎች ልዩ ልዩ ሽልማቶችን አበረከተ። በሥነ-ሥርዓቱ…

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የ2014 ዓም የመስቀል በአልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ፡-…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለብርሃነ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት አዲስ ካቢኔ አዋቀረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ለጨፌ አሮሚያ ያቀረቧቸውን እጩ ካቢኔዎች ጨፌው ሹመታቸውን አጸደቀ፡፡ በዚህ መሰረት 1. አቶ አወሉ አብዲ - የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

በደመራ በዓል ዕለት ፈጣን የኮቪድ-19 ምርመራ እና ለክትባት ፈለጊዎች አገልግሎት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል የደመራ በዓል ዕለት ፈጣን የኮቪድ-19 ምርመራ እና ለክትባት ፈለጊዎች አገልግሎት እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ ያለውን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የበሽታውን…

የኦሮሞ ህዝብን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ዳግም ቃሌን አድሳለሁ – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ህዝብን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሻገር ለውጡን ለማስቀጠል ዳግም ቃሌን አድሳለሁ ሲሉ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ። በጨፌ ኦሮሚያ በድጋሜ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው…

አንድነታችንን አጠናክረን አዲስ የሚመሰረተውን መንግስት ማገዝ ይጠበቅብናል-ሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገ/ስላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጀመርነውን አንድነት አጠናክረን አዲስ የሚመሰረተውን መንግስት ማገዝ ይጠበቅብናል ሲል አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ ተናገረ። የሚመሰረተው አዲስ መንግስት ሕዝብ የመምራት ብቃት ያላቸው አመራሮችን ወደ ኃላፊነት ማምጣት እንዳለበትም…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ በማይጠብሪ ግንባር በህወሓት የወደሙ የጤና ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰሜን ጎንደር ዞን በሽብር ቡድኑ ህወሓት የወደሙ የጤና ተቋማትን እና የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎብኝተዋል። የአሸባሪው ህወሓት ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በተለያዩ አካባቢዎች…

የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ መስከረም 20 የሚካሄደው ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ የማጠቃለያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት  በጅግጅጋ ከተማ አካሂዷል ። በዚህ ምርጫ የቅስቀሳ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የሶማሌ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ…