የደቡብ ጎንደር አስተዳደር ከዋግ ኸምራ ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ተፈናቅለው በዞኑ እብእናት ከተማ ለሚገኙ 16 ሺህ ለሚሆኑ የዋግ ኸምራ ተፈናቃዮች 700 ኩንታል የምግብ እህል በደቡብ ጎንደር ዞን ከሚገኙ ወርዳዎች በማሰባሰብ ድጋፍ ተደርጓል።
የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ አቶ…