የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ ገበያን ለማረጋጋት የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቋመ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ የኢኮኖሚ አሻጥር እና ህገ-ወጥነትን በመግታት ገበያን ለማረጋጋት ለማስቻል የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቁሟል፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ቀደም ሲል ከጁንታው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሃዋሳ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ ዮሐንስ ደርበው Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ቁጥጥርና ድንገተኛ ፍተሻ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ 48 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱን የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የንግድ ተቋማቱ ባለቤቶችም በህግ እንዲጠየቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሂሩት ከብራሰልስ የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂዬም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከብራሰልስ የምርምር ማዕከል የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት አምባሳደር ጃን ዲ ቦክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል በሚደረጉ ትብብሮችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ። በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻን ወደ ሀገር ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ፣ ሪያድ 129 ህጻናት እና 326 ሴቶች በአጠቃላይ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ስርአት መሻሻል አለበት ተባለ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2014 የትምህርት ዘመን እቅድና የመረጃ አያያዝ ስርአት ላይ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችና ባለሃብቶች ጋር በአዲስ አበባ ውይይት አካሄደዋል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች የሽብር ቡድኖችን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በአመያ ከተማ አካሂደዋል። በሰላማዊ ሰልፉ መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፉና አሸባሪዎችን ህወሓት እና ኦነግ ሸኔን የሚቃወሙ የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ ጎጃም ዞን 42 የህወሓት እና ኦነግ ሸኔ አባላት በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው Tibebu Kebede Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት እና የኦነግ ሸኔ የጥፋት ቡድኖች እስከሚደመሰሱ ሕዝቡ የጀመረውን ጠላትን የመመከት እና የመቅበር ዘመቻ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳደር ወቅታዊ የሕልውና ዘመቻን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…
የዜና ቪዲዮዎች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የመከረው የጸጥታው ም/ቤት Amare Asrat Aug 27, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=_GeLCr1oRns
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ጀማል በከር ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች ተወካይና የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ከሆኑት አቶ መሀመድ አልዛርካኒ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በትብብርና በቅንጅት አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ …
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓት ርዝራዦች ችግር እንዳይፈጥሩ እየሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገለፀ ዮሐንስ ደርበው Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሻባሪው ህወሓት ርዝራዦች ወደ ክልሉ እንዳይገቡና ችግር እንዳይፈጥሩ የስጋት ቀጠናዎችን በመለየት በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙሳ ሃሚድ…