Fana: At a Speed of Life!

የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች የሽብር ቡድኖችን ህወሓት እና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ በአመያ ከተማ አካሂደዋል።   በሰላማዊ ሰልፉ መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፉና አሸባሪዎችን ህወሓት እና ኦነግ ሸኔን የሚቃወሙ የተለያዩ…

በምዕራብ ጎጃም ዞን 42 የህወሓት እና ኦነግ ሸኔ አባላት በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት እና የኦነግ ሸኔ የጥፋት ቡድኖች እስከሚደመሰሱ ሕዝቡ የጀመረውን ጠላትን የመመከት እና የመቅበር ዘመቻ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳደር ወቅታዊ የሕልውና ዘመቻን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…

አምባሳደር ጀማል በከር ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች ተወካይና የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ከሆኑት አቶ መሀመድ አልዛርካኒ ጋር  ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በትብብርና በቅንጅት አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ …

የህወሓት ርዝራዦች ችግር እንዳይፈጥሩ እየሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሻባሪው ህወሓት ርዝራዦች ወደ ክልሉ እንዳይገቡና ችግር እንዳይፈጥሩ የስጋት ቀጠናዎችን በመለየት በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙሳ ሃሚድ…

በትምህርት ዘርፍ የሚፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ የአመራር ብቃትን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የሚፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ የአመራር ብቃትን የማሳደግ ስራዎችን ማጎልበት እንደሚገባ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስቴር ደኤታ አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ `ታርጌት ኢትዮጵያ` ባዘጋጀው አውደ-ጥናት ላይ እንደተናገሩት÷ የትምህርት ስራን…

በባሌ ዞን ሐረና ቡሉቅ ወረዳ የአሸባሪው ሸኔ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ዞን ሐረና ቡሉቅ ወረዳ የአሸባሪው ሸኔ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ። በባሌ ዞን ሐረና ቡሉቅ ወረዳ ሦስት የአሸባሪው ሸኔ አባላት በኅብረተሰቡ ተሳትፎ እና በፀጥታ አካላት የተቀናጀ ሥራ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን እና በሕዝቡ ላይ…

በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ከተማዋ ሊገባ የነበረ 49 ሺህ 300 ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ከተማዋ ሊገባ የነበረ 49 ሺህ 300 ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ። በኮምቦልቻ ከተማ በወሎ ዩኒቨርሲቲ ኬላ ኮድ3 የሰሌዳ ቁጥር 89654 የሆነ መኪና መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ ወደ ኮምቦልቻ ሊገባ…

የሐዋሳ ሀይቅን የማስዋብ ፕሮጀክት አካል የሆነው አካባቢውን ነጻ የማድረግ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐዋሳ ሀይቅን የማስዋብ ፕሮጀክት አካል የሆነው አካባቢውን ነጻ የማድረግ ሥራ መጀመሩን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ በከተማዋ በ2014 ከሀይቁ ማስዋብ ጋር በተያያዘ በይፋ ከሚጀመሩ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የሐዋሳ ሀይቅ…

በዳባት ከተማ ሰርጎ ገብ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ከተማ ሰርገው ለመግባት የሞከሩ የአሸባሪው ህወሓት አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ ወደ ዳባት ከተማ ለመግባት የሞከሩ 150 ሰርጎ ገቦችን በመያዝ በተደረገ የማጣራት ሂደት 17ቱ…