የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የብሔራዊ ጸጥታ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ብሔራዊ የጸጥታ ሚኒስትር ኦቡት ማሙር ሜቴ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ። በውይይቱ አምባሳደር ነቢል የአገራቱ የቆየ ግንኙነት ዘመን ተሻጋሪ መሆኑን በማውሳት ግንኙነቱን…
የዜና ቪዲዮዎች የጁንታው አፈቀላጤ የሰሞኑ ንግግር Amare Asrat Aug 27, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=SfMOTIaMBIs
የዜና ቪዲዮዎች አምስት የቤተሰባቸውን አባላት በአሸባሪው ህወሃት ያጡት አባት Amare Asrat Aug 27, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=aGMRFGdz-5A
የሀገር ውስጥ ዜና የኮቪድ -19 ወረርሽኝ አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ በመሰራጨት ላይ ይገኛል-ዶ/ር ሊያ ታደሰ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከአዲስ አበባ መስተዳድር ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ዮሃንስ ጫላ ጋር በየካና ካዛንቺስ ጤና ጣቢያዎች ያለውን የኮቪድ-19 ክትባት አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ በጉብኝቱ ህብረተሰቡ የክትባት አገልግሎቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 5 ሺህ 726 ተማሪዎችን ያስመርቃል Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በነገው ዕለት ለ13ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 5 ሺህ 726 ተማሪዎች ያስመርቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በዋናው ግቢ ፣ በኦቶና ማስተማሪያና ሪፌራል ሆስፒታል እንዲሁም በታርጫ ግቢ በመደበኛ፣ በሳምንት መጨረሻ…
ስፓርት ሮናልዶ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ተስማማ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም መስማማቱ ተሰማ፡፡ ፖርቹጋላዊው ተጫዋች ለማንችስተር ሲቲ ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረ ቢሆንም ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም ወስኗል። ዩናይትድ ለ 36 አመቱ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎንደር ከተማ ወጣቶች በማይጠምሪ ግንባር ለተሰለፈው ሃይል ማዕድ አጋሩ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ደጀን ለ ኢትዮጵያ” በሚል ንቅናቄ የጎንደር ከተማ ወጣቶች በማይጠምሪ ግንባር ለተሰለፈው ሃይል ማዕድ አጋሩ፡፡ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ ከከተማው ማህበረሰብ ያሰባሰቡትን ማዕድ ፣ የተለያዩ አልባሳትንና የንፅህና…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያበረታቱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ተደርገዋል-ጠ/ሚ ዐቢይ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ የተለያዩ የፖሊሲ ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ የቡድን 20“ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ” ጉባኤ በዛሬው ዕለት በጀርመኗ መራሂተ መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ Melaku Gedif Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የቢሮው አመራርና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ Feven Bishaw Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ አስተባባሪነት በበይነ መረብ ውይይት ተካሄዷል፡፡ መድረክ ላይ የተሳተፉ በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ለመቀጠል ቃል ገብተዋል፡፡…