Fana: At a Speed of Life!

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 5 ሺህ 726 ተማሪዎችን ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በነገው ዕለት ለ13ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 5 ሺህ 726 ተማሪዎች ያስመርቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በዋናው ግቢ ፣ በኦቶና ማስተማሪያና ሪፌራል ሆስፒታል እንዲሁም በታርጫ ግቢ በመደበኛ፣ በሳምንት መጨረሻ…

ሮናልዶ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም መስማማቱ ተሰማ፡፡ ፖርቹጋላዊው ተጫዋች ለማንችስተር ሲቲ ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረ ቢሆንም ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም ወስኗል። ዩናይትድ ለ 36 አመቱ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር…

የጎንደር ከተማ ወጣቶች በማይጠምሪ ግንባር ለተሰለፈው ሃይል ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ደጀን ለ ኢትዮጵያ” በሚል ንቅናቄ የጎንደር ከተማ ወጣቶች በማይጠምሪ ግንባር ለተሰለፈው ሃይል ማዕድ አጋሩ፡፡ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ ከከተማው ማህበረሰብ ያሰባሰቡትን ማዕድ ፣ የተለያዩ አልባሳትንና የንፅህና…

የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያበረታቱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ተደርገዋል-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ የተለያዩ የፖሊሲ ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ የቡድን 20“ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ” ጉባኤ በዛሬው ዕለት በጀርመኗ መራሂተ መንግስት…

የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የቢሮው አመራርና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡ በዚህም…

በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ አስተባባሪነት በበይነ መረብ ውይይት ተካሄዷል፡፡ መድረክ ላይ የተሳተፉ በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ለመቀጠል ቃል ገብተዋል፡፡…

የአንጎላ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የአንጎላ የልዑካን ቡድን አባላትን በመቀበል በሎጅስቲክስ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡   የልምድ ልውውጡ በኢትዮጵያ በሎጂስቲክስ ዘርፍ ያለውን አሰራር፣ የግሉ ባለሃብት ተሳትፎ፣ የዘርፉ ችግሮችና…

ተመራማሪዎች የኮቪድ 19 ቫይረስን በ 90 ደቂቃዎች የሚለይ ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሳቹሴትስ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት እና የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድኖች በጋራ የኮሮና ቫይረስን በትንፋሽ መለየት የሚያስችል ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ። እንደ አጥኚዎቹ ቫይረሱ የሚለየው በማስኩ ውስጥ በሚቀመጡ ቅንጣት መለያዎች አማካኝነት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ሱብራማንያ ጄይሻንካር ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል። አቶ ደመቀ በውይይታቸው ህንድ በዓለም አቀፍ መድረክ…

ቴክኖሎጂን ለማሳደግ የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ ነው-ዶ/ር አብረሃም

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ ምርምርና ቴክኖሎጂን ለማሳደግ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ።   ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በባህርዳር…