Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በወላይታ ሶዶ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመናፈሻ ፓርክ ለመገንባት አቶ ተስፋዬ ይገዙ የመሠረተ ድንጋዩን አስቀምጠዋል፡፡ በደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ…

የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ለተፈናቃይ ወገኖች 26 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ አልባሳት፣ መገልገያ ቁሳቁስና ምግብን ያካተተ ነው። የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር…

በደቡብ ወሎ አዋሳኝ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ እንዳይስፋፋ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንበጣ መንጋ የወረባቦ ወረዳን በሚያዋስነው የአፋር ክልል የጭፍራ ወረዳ መከሰቱን የወረባቦ ወረዳ ግብርና ልማት ጽህፈት ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ሙአዝ መሀመድ አስታወቁ፡፡ የአንበጣ መንጋ ው የአፋር አዋሳኝ ወደሆኑት የደቡብ ወሎ…

ከመተማ – ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚሰራ ጠላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – መምሪያው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተማ - ጎንደር የትራንስፖርት አገልግሎት ዳግም እንዲቋረጥ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም የጠላት ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላምና የሕዝብ ደኅንነት መምሪያ አስጠነቀቀ። የምዕራብ ጎንደር ዞን ሠላምና የሕዝብ…

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ለተለያዩ መንግስታዊ ተቋማት ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩኒቨርስቲው ለህክምናና ለመማርያ የሚሆነውን ድጋፉ ያደረገው ለጌዴኦ ዞን ጤና ተቋማትና ትምህርት…

አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት መስከረም 15 እንደሚመሰረት አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ.ም በሚካሄደው ጉባኤ አዲሱ የኦሮሚያ ክልል መንግስት እንደሚመሰረት የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ገለጹ። አፈ ጉባኤዋ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ የፊታችን ቅዳሜ መስከረም 15…

‘‘ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተመንግስት’’ የፊርማ ስነ-ስርዓት በፖለቲካ ፓርቲዎች እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የራያ ራዩማ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የአዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የህዳሴ ፓርቲ እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር በስነ-ስርዓቱ እየተካፈሉ ይገኛሉ። የሃገር ህልውና ጉዳይ ከፓርቲ እና ፖለቲካ በላይ በመሆኑ ሁሉም…

የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች መሸለማቸውን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ውድድሩ የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፍ አካባቢ ፈንድ፣ ከተባበሩት መንግሥታት ልማት ፈንድእና…

ለ6ተኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሥልጠና እየተሠጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ6ተኛው ዙር የምክር ቤት አባላት በምክር ቤቱ አሠራር ዙሪያ ሥልጠና እየሠጠ ነው፡፡ ዛሬ የተጀመረው የምክር ቤት አባላት ሥልጠና በዋናነት በምክር ቤቱ አሠራሮች፣ ሥነ-ሥርዓቶች፣ ደንቦችና ጽህፈት ቤቱ…

በመዲናዋ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ ከ27 ሺህ 500 በላይ በጎ ፍቃደኞች ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ተውጣተው በፈቃደኝነት ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ከ27 ሺህ 500 በላይ ወጣቶች ከዛሬ ጀምረው ወደ ስራ ስምሪት ገብተዋል። ወጣቶቹ በከተማዋ ላይ ምንም አይነት የጸጥታ ችግር እንዳይፈጠር በራሳቸው ተነሳሽነት…