Fana: At a Speed of Life!

የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አመራርና ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የቢሮው አመራርና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል፡፡ በዚህም…

በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ አስተባባሪነት በበይነ መረብ ውይይት ተካሄዷል፡፡ መድረክ ላይ የተሳተፉ በእስራኤል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ለመደገፍ የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ለመቀጠል ቃል ገብተዋል፡፡…

የአንጎላ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የአንጎላ የልዑካን ቡድን አባላትን በመቀበል በሎጅስቲክስ ዘርፍ የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡   የልምድ ልውውጡ በኢትዮጵያ በሎጂስቲክስ ዘርፍ ያለውን አሰራር፣ የግሉ ባለሃብት ተሳትፎ፣ የዘርፉ ችግሮችና…

ተመራማሪዎች የኮቪድ 19 ቫይረስን በ 90 ደቂቃዎች የሚለይ ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሳቹሴትስ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት እና የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድኖች በጋራ የኮሮና ቫይረስን በትንፋሽ መለየት የሚያስችል ማስክ መስራታቸውን አስታወቁ። እንደ አጥኚዎቹ ቫይረሱ የሚለየው በማስኩ ውስጥ በሚቀመጡ ቅንጣት መለያዎች አማካኝነት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ሱብራማንያ ጄይሻንካር ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል። አቶ ደመቀ በውይይታቸው ህንድ በዓለም አቀፍ መድረክ…

ቴክኖሎጂን ለማሳደግ የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ ነው-ዶ/ር አብረሃም

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስ ምርምርና ቴክኖሎጂን ለማሳደግ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚዘጋጁ ዓለምአቀፍ የምርምር ጉባኤዎች ፋይዳቸው የላቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ።   ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በባህርዳር…

በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ ገበያን ለማረጋጋት የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ዙሪያ የኢኮኖሚ አሻጥር እና ህገ-ወጥነትን በመግታት ገበያን ለማረጋጋት ለማስቻል የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቁሟል፡፡ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ቀደም ሲል ከጁንታው…

በሃዋሳ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ቁጥጥርና ድንገተኛ ፍተሻ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ 48 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱን የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የንግድ ተቋማቱ ባለቤቶችም በህግ እንዲጠየቁ…

አምባሳደር ሂሩት ከብራሰልስ የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂዬም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከብራሰልስ የምርምር ማዕከል የዲፕሎማቲክ የትምህርት ተቋም ፕሬዚዳንት አምባሳደር ጃን ዲ ቦክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መካከል በሚደረጉ ትብብሮችን…

ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ። በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻን ወደ ሀገር ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ፣ ሪያድ 129 ህጻናት እና 326 ሴቶች በአጠቃላይ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው…