በጌዴኦ ዞን በህገ ወጥ መንገድ የተወረረ ከ6 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬት ተመላሽ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ የተወረረ ከ6 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የከተማ መሬትማስመለሱን የጌዴኦ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ አስታወቀ።
መምሪያው "ከተሞችን በፕላን በመምራት ህገ ወጥ የመሬት ወረራን እንከላከል " በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው…