በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ጋይንት ግንባር ለሚገኘው የጸጥታ ሃይል ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ጋይንት ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ፣ ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻ እና ፋኖ ድጋፍ አድርጓል።
የፎረሙ አባላት ድጋፉን ዛሬ ግንባር ድረስ በመገኘት አስረክበዋል።
የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ…