Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪው ህወሓት አመራሮች መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ጎራ ለይተው የተሰለፉ ታጣቂዎች እርስ በእርስ ተገዳደሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት አመራሮች መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ጎራ ለይተው የተሰለፉ ታጣቂዎች እርስ በእርስ መገዳደላቸው የመረጃ ምንጮች አረጋገጡ። ሰርጎ በገባባቸው የተለያዩ የአፋርና የአማራ ክልል አካባቢዎች ከፍተኛ ሽንፈት አጋጥሞት…

የጉምሩክ ኮሚሽን “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ንቅናቄን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረዉን "የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ሀገራዊ ንቅናቄ መቀላቀሉን ምክትል ኮሚሽነር ሙሉጌታ በየነ ተናግረዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን ዛሬ በሁሉም ቅርንጫፎቹ የሚገኙ ሰራተኞቹ በተሳተፉበት መርሀ…

የክልሉን ሰላምና ፀጥታ ለማስከበር ያልተቋረጠ ኦፕሬሽን እየተደረገ ነው – የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገሪቷን ለማዳን እየተካሄደ ያለውን የህልውና ዘመቻ ከማገዙ በተጓዳኝ የክልሉን ሰላምና ፀጥታ ለማስከበር ያልተቋረጠ ኦፕሬሽን በመድረግ ላይ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ከሰሞኑ ሰላማዊ ትግሉን ለመቀላቀል ወደ ሀገር ቤት…

የህዳሴ ግድቡ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ዘርፈ ብዙ አስተዋጽኦ አለው- የዩጋንዳ የውሃና አካባቢ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጋንዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዓለም ፀሐይ መሰረት ከዩጋንዳ የውሃና አካባቢ ሚኒስትር ሳም ቺፕቶሪስ ጋር ተወያዩ፡፡ በታላቁ የህዳሴ ግድብ፣ በአረንጓዴ አሻራ በጎ ልምድ እና ወደ ጎረቤት ሀገራት ስለሚስፋፋበት ሁኔታ፣…

አሜሪካ ከ453 ሺህ በላይ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የተሰኘውን 453ሺህ 600 የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓ ተገለጸ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ የኮቪድ-19…

የ”ሄር ኢሴ” ባህላዊ ህግ በአለም ቅርስነት ለማስመዘገብ እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)”ሄር ኢሴ” የኢሣ ማህበረሰብ ባህላዊ ያልተጻፈ ህግ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት ፣የሣይንስና የባህል ድርጅት/ዩኒስኮ/ ለማስመዝገብ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገለጸ። የኢትዮጵያ፣የጅቡቲና የሶማሌ ላንድ የኢሣ ማህበረሰብ አባቶች የተሣተፉበት በባህላዊ…

የትምህርት ሚኒስትሩ ጠ/ ሚ ዐቢይ የተማሩበትን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እና የልዑካን ቡድናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቀድሞ የተማሩበትን የበሻሻ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ÷ ተማሪዎቹ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሀገር…

ኢትዮ ቴሌኮም በ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገዛቸውን ደብተሮች የመግዛት አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለ2014 የትምህርት ዘመን ከ16 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የገዛቸውን ከ600 ሺህ በላይ ደብተሮች በመላ ሀገሪቱ እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ÷ ተማሪዎችን ማገዝ የነገውን…

የትምህርት ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት ያለውን ደጀንነት አሳየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ለአገር መከላከያ ሰራዊት “ደጀንነታችንን ለማሳየት ድጋፉን አድርገናል” በማለት የትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ዳይሬክተር አቶ የሰውዘር በላይነህ ተናግረዋል። ትምህርት ሚኒስቴር አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ…

በአፍሪካ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፖሊሲ ላይ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በአፍሪካ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፖሊሲ ላይ ያደረገ ወርክሾፕ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪያል ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ ወርክሾፑ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ በጀርመን ጂአይዜድ እና በአፍሪካ ህብረት ትብብር የተዘጋጀ ነው ተብሏል፡፡…