Fana: At a Speed of Life!

የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ 230 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የሀገርን ህልውና ለማስቀጠል ደም እና አጥንቱን እየገበረ ላለው ሰራዊት ደጀን በመሆን…

በጋሊኮማ ንፁሀን ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ የሚያወገዝ ሰልፍ በሚሌ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚሌ ከተማ ነዋሪዎች በህወሓት የሽብር ቡድን በጋሊ ኮማ ንፁሀን ላይ የደረሰውን የዘር ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ እያካሄዱ ነው። በሰልፉ የሽብር ቡድኑ ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ እያደረገ ያለው መፍጨርጨር እንደማይሳካ የአፋር…

“እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ” በሚል የመከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሩጫ በሶዶ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ በሚል ርዕስ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን የሚደግፍ ሩጫ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተካሄደ። የደቡብ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ብሩ ቡናሮ፥ የሩጫው ዋና አላማ ሀገራችን ከውጭ በኃያላን ሀገራት ከውስጥ ደግሞ…

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር የኢኮኖሚ አሻጥር በሚፈጥሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚ አሻጥር በሚፈጥሩ ነጋዴዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወሰድ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ ገለጹ። ወቅታዊ ሁኔታውን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በምርቶች ላይ የተጋነነ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ…

በሲዳማና ደቡብ ክልሎች በግብርና ዘርፍ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዩኒየኖች እዉቅናና ሽልማት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የደቡብ ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ በሲዳማና ደቡብ ክልሎች በግብርና ዘርፍ የላቀ ዉጤት ላስመዘገቡ የህብረት ስራ ዩኒየኖች እዉቅናና ሽልማት ሰጠ። በ2013 በጀት አመት የግብርናዉን ዘርፍ ፋይናንስ…

ዋልያዎቹ የመጀመሪያ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ነሐሴ 28 ያከናውናሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን የሚያደርግባቸው ቀናት ታውቀዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በኳታር አስተናጋጅነት ለሚካሄደው 2022 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በምድብ 7 ከጋና፣ዚምቧቡዌ እና ደቡብ አፍሪካ…

በሎጊያ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 2 ሺህ ተፈናቃዮች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በፈጸመው ወረራ ተፈናቅለው በሎጊያ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 2 ሺህ ወገኖች ዛሬ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ።   መርሃ ግብሩን ያዘጋጁት የአይሳኢታ ወረዳ ሴቶች ሆናቸውን የመርሃ ግብሩ አስተባባሪ…

“የሀገር ብሌን” የተሰኘ ሙዚቃዊ ተውኔት በጅማ ከተማ ለዕይታ ሊበቃ ነው

የጸሐፊ ተውኔት ረ/ፕ ነብዩ ባዩ ድረሰት የሆነው "የሀገር ብሌን" የተሰኘ ሙዚቃዊ ተውኔት የፊታችን ዕሑድ በጅማ ከተማ ሲኒማ ኢትዮጵያ ለዕይታ ይቀርባል።   የነጸብራቅ ኪነጥበብ ቡድን ተዋናዮች የሚተውኑት የሀገር ብሌን ቴአትር ተዋናይ ታሪኩ ጌታቸው÷ተውኔቱን ለዕይታ ለማብቃት ሰባት…