የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ 230 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
የሀገርን ህልውና ለማስቀጠል ደም እና አጥንቱን እየገበረ ላለው ሰራዊት ደጀን በመሆን…