Fana: At a Speed of Life!

አዲስ ዓመትን ከጀግኖች ጋር ከማሳለፍ የበለጠ ደስታ የለም- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ ዓመትን ከጀግኖች ጋር ከማሳለፍ የበለጠ  ደስታ የለም ሲሉ ገለጹ። ምክትል ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ፥አዲስ ዓመትን ከጀግኖች ጋር ከማሳለፍ የበለጠ ምን ደስታ…

የጎንደር ከተማ ከንቲባ ለህፃናት፣ አረጋውያንና ለአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የበግ ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር ከተማ ከንቲባ  ሞላ መልካሙ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ  መና እና ካለን ብናካፍል  ለተባሉ የህፃናት፣ አረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከላት የበግ ስጦታ አበረከቱ። ከንቲባው በተመሳሳይ ከዋልድባ ገዳም ተፈናቅለው በጎንደር…

መላው ሠራዊታችን በአስፈላጊዋ ሰዓት ለሀገራችሁ እንደቆማችሁ፣ ሀገራችሁም ለእናንተ ትቆማለች- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መላው ሠራዊታችን በአስፈላጊዋ ሰዓት ለሀገራችሁ እንደቆማችሁ፣ ሀገራችሁም ለእናንተ ትቆማለች ሲሉ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገጻቸው ላይ ፥ከማይ ጠብሪ ግንባር ለጀግናው ሠራዊታችን መልካም አዲስ ዓመት…

የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ የማህበረሰብ ለ230 አቅማ ደካሞች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ  የማህበረሰብ  ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለ230 አቅማ ደካሞች ድጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ወቅት  የዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሀብታሙ አበበ፥ ዩኒቨርስቲው በ2013 ዓ.ም በተላያዩ ማህበረሰብ አቀፍ…

የመቄት ወረዳ ከአሸባሪው ቡድን ነጻ ወጣች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪውና ወራሪው የትህነግ ቡድን በመቄት ወረዳ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል፡፡ የተራረፈው የቡድኑ ርዝራዥም በደብረ ዘቢጥ፣ በአግሪት፣ በፍላቂትና በገረገራ ተለቅሞ ከተሞቹ መደበኛ እንቅስቃሴ መጀመራቸው ተገልጿል፡፡ አሸባሪውና…

ሠራዊቱ አሁን ላይ አሸባሪው ቡድንን ለመደምሰስ ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም ሀገራዊ ግዳጅ መፈጸም  የሚያስችል ቆመና ላይ ነው – ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሠራዊታችን አሁን ላይ የአሸባሪው ቡድንን ለመደምሰስ ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም ሀገራዊ ግዳጅ መፈጸም  የሚያስችል ቆመና ላይ ነው ሲሉ  ሜጀር ጀኔራል ክንዱ ገዙ ገለጹ። የደቡብ ወሎ ዞን በዓልን ከጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ጋር ለማክበር ያዘጋጀው…

የሰራዊቱ ጀግንነት ኢትዮጵያን ያኮራ ጠላትን ያስደነገጠ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰራዊቱ ጀግንነት ኢትዮጵያን ያኮራ ጠላትን ያስደነገጠ  ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። የጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አዲስ አመትን በምዕራብ እዝ ማይ ጠብሪ ግንባር ከሀገር…

ትላንት ድል ባስመዘገባችሁበት የውቅን ተራራ ስር አዲስ አመትን ማክበራችን ልዩ ትርጉም ያለው ነው -ጄነራል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትላንት ድል ባስመዘገባችሁበት የውቅን ተራራ ስር አዲስ አመትን ማክበራችን ልዩ ትርጉም ያለው ነው ሲሉ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሀኑ ጁላ ገለፁ። ኢትዮጵያን ለማዳን ነው የምንዋጋው ያሉት ኢታማዦር ሹሙ አሸባሪ ቡድኑን…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አዲስ ዓመትን በወሎ ግንባር ከፀጥታ ኃይሉ ጋር እያከበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን እና የደሴ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች በወሎ ግንባር ከሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና የአማራ ልዩ ኀይል፣ ሚኒሻ እና ፋኖ ጋር የ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመትን በጋራ እያከበሩ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት…

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች አዲስ ዓመትን ከተፈናቃይ ዜጎች ጋር አከበሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጎንደር ዲስትሪክት እና የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች  በጦርነቱ ከተለያዩ ቦታዎች ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ጋር አዲስ ዓመትን አከበሩ። የዲስትሪክቱ ሠራተኞች  ለምግብነት…