Fana: At a Speed of Life!

የክምር ድንጋዩ አባ ረፍረፍ ጀብዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጌጤ መኳንንት ወልዴ ይባላሉ በደቡብ ጎንደር ዞን ጉና በጌምድር ወረዳ የክምር ድንጋይ ነዋሪ ሲሆኑ በሆቴል ንግድ ስራ ይተዳደራሉ፡፡ ሉዓላዊነታችንን እየደፈረ ያለውን ጁንታ አቅም ምን እንደሚመስል ገምተዋል፤ ሁሉም ከመሸበር ወጥቶ የሚችለውን…

በመዲናዋ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ 8 ነዋሪዎች ቤተሰቦች የከተማ አስተዳደሩ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጀርመን አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የጉዲና አቶምሳ ቤተክርስቲያን ማሰልጠኛ ማእከል ውስጥ በተከሰተው ከባድ የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ 8 ነዋሪዎች የከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ድጋፎችን አድርጓል። በምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

በጅማ ዞን ሰጠማ ወረዳ የእሳት አደጋ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ሰጠማ ወረዳ በዛሬው ዕለት የእሳት አደጋ ተከስቷል፡፡ የእሳት አደጋው ጋቲራ ተብላ በምትጠራው ከተማ የተከሰተ መሆኑን የወረዳው ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሁሴን በድሩ ተናግረዋል፡፡ በተከሰተው አደጋም የወጣቶች ማዕከል…

አሸባሪው ህወሓት በሁመራ በኩል 12 ጊዜ የማጥቃት ሙከራ ቢያደርግም ተደምስሷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሁመራ በኩል 12 ጊዜ ጥቃት ለማድረስ ሙከራ ቢያደርግም በሕዝቡና በፀጥታ አካላት ትብብር መደምሰሱን ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ገለጹ። ኮሎኔል ደመቀ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር በነበራቸው ቆይታ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሁመራ በኩል…

ዩጋንዳ ከ50 በላይ የሚሆኑ ሲቪክ ማህበራትን ፈቃድ አገደች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩጋንዳ ከ50 በላይ የሚሆኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ፈቃድ ማገዷ ተሰምቷል፡፡ ሲቪክ ማህበራቱ የታገዱት መንግስት ያወጣቸውን ደንቦች እና አሰራሮች በመጣሳቸው መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ ድርጅቶቹ ውል የገቡበት የሥራ ጊዜ ከመጠናቀቁ ባለፈ…

በመዲናዋ ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከ10 ሺህ በላይ ገጀራ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከ10 ሺህ በላይ ገጀራ መያዙን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የመርካቶ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አስታወቀ፡፡ ገጀራው ትላንት ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ ከማህበረሰቡ በደረሰ ጥቆማ መሰረት መርካቶ ጣና የገበያ ማዕከል ጎን…

በደቡብ ክልል ከማዕድን ዘርፍ የሚገኘውን ሀብት ማሻሻል በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በደቡብ ክልል ከማዕድን ዘርፍ የሚገኘውን ሀብት ለማሻሻል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በሀዋሳ የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የማዕድን ሀብት ልማት ለሀገር…

የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ህንጻ ግንባታ በሶስት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ህንጻ ግንባታ በሶስት ወራት ውስጥ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል። የትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከሉ ግንባታው 60 በመቶ የተጠናቀቀ ሲሆን፥ በመጪው ህዳር ተጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ርብርብ…

በባህርዳር የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት ሸማች ማህበራት በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያቀርቡ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህልውና ዘመቻውን መሰረት አድርጎ በባህር ዳር ከተማ የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት ሸማች ማህበራት ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያቀርቡ እያደረገ መሆኑን የባህርዳር ከተማ ህብረት ስራ ማህበራት ተጠሪ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የተጠሪ …

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለህልውና ዘመቻ የሚውል 103 ሚሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለህልውና ዘመቻ አገልግሎት የሚውል 103 ሚሊየን ብር ገንዘብ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡   በከተማ ደረጃ ለህልውና ዘመቻው ነዋሪዎችን በማስተባባር 193 ሚሊየን ለመሰብሰብ መታቀዱን የከተማ አስተዳደሩ…