Fana: At a Speed of Life!

ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ የተከሰተውን ችግር ለመጋፈጥ መዘጋጀት ያስፈልጋል – አቶ ክቡር ገና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ የተከሰቱ ችግሮችን ሕብረተሰቡ ለመጋፈጥ መዘጋጀት እንዳለበት የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ኃላፊ ክቡር ገና አስታወቁ፡፡ መንግሥትና መላው ሕዝብ በኢኮኖሚው ዘርፍ ከዋጋ መናር ጋር በተያያዘ እያጋጠመ ያለውን ችግር ለመጋፈጥ…

የኢኮኖሚ አሻጥር በሚፈጥሩ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚ አሻጥር በመፍጠር ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ሰው ሰራሽ የምርት አቅርቦት እጥረት በሚፈጥሩና የህዝቡን የተረጋጋ ኑሮ ለማወክ ብሎም…

በሸዋሮቢት ከተማ በወቅታዊ የደህንነት ጉዳይ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር እና የሰሜን ሸዋ ዞን አጎራባች አካባቢዎች በወቅታዊ የደኅንነት ጉዳይ ላይ መከሩ። ውይይቱ በሸዋሮቢት ከተማ የተካሄደ ሲሆን የአጎራባች አካባቢዎችን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር በማጠናከር የአሸባሪውን ቡድን ሰርጎ…

የድባጤ ከተማ ነዎሪዎች መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የድባጤ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪውን የሕወሓት ቡድንና ተላላኪዎቹን የሚቃወም እና ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። ነዋሪዎቹ የውጭ እና የውስጥ ሀይሎች ኢትዮጵያን የትርምስ ቀጠና ለማድረግ የሚያካሂዱትን እኩይ…

ለመከላከያ ሰራዊት እየተደረጉ ያሉ ድጋፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ስፖርት ኮሚሽን ስር የሚገኙ የአራት ኪሎ፣ የአበበ ቢቂላ መታሰቢያ፣ የጃንሜዳ፣ የራስ ሀይሉ እና የአዲስ አበባ ሜዳ ቴኒስ የስፖርት ትምህርትና ስልጠና ማዕከላት አመራርና ሰራተኞች እንዲሁም የስፖርት ፌዴሬሽኖች ለመከላከያ ሰራዊት…

በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ብረት መያዙን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸና ከፍተኛ የዋጋ ግምት ያለው ብረት መያዙን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። ብረቱ በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደ ዘመቻ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ እየሱስ ገዳምና ጦር ኃይሎች ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን አካባቢ…

አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በትግራይ ያለውን ሁኔታ የዳሰሱበት መንገድ ሃላፊነት የጎደለው ነው – ሩሲያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ካለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ጋር በተያያዘ አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ሁኔታውን የሚያዩበት መንገድ መለያየትን የሚያባብስና ሃላፊነት የጎደለው ሆኖ መታየቱን ሩሲያ አስታወቀች። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

ሶማልያ የኢትዮጵያ የወጪ ምርቶች መዳረሻ በመሆን ቀዳሚውን ስፍራ ያዘች

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ የግብርና፣ የማዕድንና የማኑፋክቸሪንግ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ 3 ነጥብ 62 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር አግኝታለች፡፡ ኢትዮጵያ ከወጪ ንግድ ይህን ያህል ገቢ ያገኘችው ምርቶቿን ወደ 136 አገራት በመላክ ነው፡፡…

በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ሀይል በመከላከያ ሠራዊታችን ተመታ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ሀይል ፣ በሰሜን ወሎ ግንባር በተሰማራው የመከላከያ ሠራዊታችን ተመታ። ዓርሚ ሁለት የሚባልና በከሀዲው ሜ/ጄ/ል ዮሀንስ በቅፀል ስሙ ጆን ፣ በምክትሉ ከሀዲው ማዕሾ…