Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የክልሉ መንግስት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓትትንኮሳ ምክንያት የተፈናቀሉ 485 ሺህ ዜጎችን ለመደገፍ ጥረት እያደረገ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታውቋል፡፡ የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ÷ የአማራ ህዝብ…

የድሬደዋ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለመስጠት ኪነ ጥበብ ለሀገራዊ አንድነትበሚል መሪ ቃል የኪነ ጥበብ መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ፣ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የመከላከያ…

የሐረሪ ክልል ምከር ቤት ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪ ክልል ምከር ቤት ለ2014 የስራ ዘመን ማስፈጸሚያ የሚውል ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው ስድስተኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ጉባዔ የበጀት እቅዱን ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ…

ህወሓት እና ሸኔ በሚነዙት አሉባልታ የሚበተን ሀገር የለም-የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ሽብር ቡድን በሚነዛው አሉባልታ የሚበተን ሃገር የለም ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።   የኤፍራታና ግድም ወረዳ፣ የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ፣ የአጣየ እና የሰንበቴ ከተማ…

ወ/ሮ አዳነች በኑሮ ውድነት መንስኤዎች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በሚስተዋለው የኑሮ ውድነት ምክንያቶችና መፍትሄዎች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡   በውይይት መድረኩም በኢኮኖሚው አሻጥር የኑሮ ውድነት እንዲፈጠርና ሕዝብ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 378 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ 378 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡   በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራችው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በትናንትናው ዕለት 231 ሴቶችና 147 ህጻናት በአጠቃላይ 378 ዜጎቻችን ከሪያድ ወደ…

የሸኔን የጥፋት ተልዕኮ ለማስፈጸም ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ 22 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 15፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎች አጎራባች ወረዳዎች የሸኔን የጥፋት ተልዕኮ ለማስፈጸም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 22 ግለሰቦች በቁጥጥርሥር መዋላቸውን የሲዳማ ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ :: የቢሮው ሃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዮስ ለኢዜአ…

በመዲናዋ ዶላር እናትማለን በማለት ወንጀል ሲፈጽሙ የተገኙ 2 የውጭ ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የአሜሪካን ዶላርን አሳትመን እንሰጣችኋላን በማለት የማታለል ወንጀል ሲፈጽሙ የተገኙ ሁለት የኮትዲቯር ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ ፡፡   ግለሰቦቹ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ፍላሚንጎ በተባለ ሥፍራ በቁጥጥር ሥር…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊላክ የነበር 2 ሺህ 900 ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ የሲሚንቶ ማጓጓዣ ከባድ ተሽከርካሪ በድብቅ ተጭኖ ከደብረ ብርሃን በአዲስ አበባ በኩል ወደ ሰሜን ሸዋ ሊጓጓዝ የነበረ 2ሺህ 900 ጥይት ተያዘ፡፡   ጥይቱ ከአዲስ አበባ ከተማ ሳይወጣ በተደረገበት ልዩ ክትትል በቁጥጥር…

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ እና የወግዲ እና የጃማ ወረዳዎች ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ከወር ደመወዛቸው ለህልውና ዘመቻው የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከወር ደመወዛቸው ድጋፍ በተጨማሪ በተለያዩ አደረጃጀቶች ወታደራዊ ስልጠና በመውሰድ…