Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ በበጀት አመቱ ሶስት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ስራ ማስጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት በርካታ ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተጨማሪ ሶስት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን አጠናቆ ወደ ስራ ማስገባቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በበጀት አመቱ በወጪ ንግድና የሃገር ውስጥ ምርትን ከመተካት አንጻር 400 ሚሊየን…

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ60 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የስንቅ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የጉለሌ ክፍለ ከተማ  ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከነዋሪዎቹ ያሰባሰበውን ከ60 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 265 ሰንጋ በሬዎችን እና ሌሎች የአይነት ድጋፍ  አደረገ። ድጋፉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል…

የጤና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ሃይል ኤጀንሲ እና ከቻይና አቶሚክ ሃይል ባለስልጣን ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ሃይል ኤጀንሲ እና ከቻይና አቶሚክ ሃይል ባለስልጣን ጋር የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ ሃገራት ወረርሽኝና አደጋ በሚከሰትበት ወቅት ምላሽ የሚሰጡበትን ፕሮጀክት ለማጠናከርና ለመገንባት የሚያግዝ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመላ ሀገሪቱ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን ላሳዩ የኢትዮጵያ ጠባቂዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላ ሀገሪቱ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን ላሳዩ የኢትዮጵያ ጠባቂዎች ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፉት ጽሁፍ ድጋፋቸውን በተግባር በማሳየት፣ ይህቺን ድል አድራጊ ሀገር ለመጠበቅ…

አሸባሪው ህወሓት “ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ” እንቅስቃሴ የአገር ክህደት መሆኑን የጌታቸው ረዳ ወንድም ሃይለ ረዳ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አሸባሪው ህወሓት "ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ" በማለት እንቅስቃሴ መጀመሩ የአገር ክህደት መሆኑን የአሸባሪው ህወሓት  ቃል አቀባይ የጌታቸው ረዳ ወንድም ሃይለ ረዳ  ገልጸዋል፡፡ በአፋር ክልል ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የስነ-ዜጋ መምህሩ ሃይለ ረዳ፤ አሸባሪው…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በሸኖ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሸኖና አካባቢው ነዋሪዎችን ያሳተፈ  ሽብርተኛው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በሸኖ ከተማ እየተካሄደ ነው። ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ ነዋሪዎችም በከተማው በመገኘት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ  ሸኔን እና ህወሓትን በማውገዝ ሰልፍ እያካሄዱ…

ዩኒቨርስቲዉ  1ነጥብ 5  ሚሊየን ብር የሚገመት  የቁሳቁስ  ድጋፍ  አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በወሎ ዩኒቨርስቲ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች  የዕለት ደራሽ ምግቦችና ቁሳቁሶች  ድጋፍ አድርጓል። አሸባሪው የህዉሓት ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ፥ በወሎ ዩኒቨርሲቲ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንዲደረግ  …

አሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የሚያወግዙ  ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የክህደት ተግባር የሚያወግዙና ለሀገር ህልውና የተሰለፈውን ሰራዊት የሚደግፉ ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞችና ዞኖች እየተካሄዱ ነው። በየከተሞቹ የሚገኙት የኤፍ ቢ ሲ እና የኦቢኤን  ሪፖርተሮች እንደዘገቡት በአሰላ፣…

የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች የሕልዉና ዘማች ቤተሰቦችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ  ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞችና አርሶ አደሮች ለሕልውና ዘማች ቤተሰቦች ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ ነው። የዘማች ማሳን ሲያርሙ ያገኘናቸዉ አርሶ አደር ሆነልኝ አወቀ የሕልውና ዘመቻው…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚያደርገውን ዝግጅት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚያደርገውን ዝግጅት እንደቀጠለ ነው። ቡድኑ ትናንት በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እንዲሁም ዛሬ ረፋድ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ልምምድ መስራቱን የኢትዮጵያ እግር…