Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ቡድን የትግራይ ሴቶች እና ህፃናትን ያለምንም ወታደራዊ ስልጠና ለጦርነት እየማገደ ነው – ምርኮኞች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን የትግራይ ሴቶች እና ህፃናትን ያለምንም ወታደራዊ ስልጠና ለጦርነት እየማገደ መሆኑን በአፋር በኩል በመከላከያ ሰራዊታችን የተማረኩ የቡድኑ ታጣቂዎች ተናገሩ። የሽብር ቡድኑ እድሜአቸው ለውትድርና አገልግሎት ብቁ ያልሆኑ…

በታላቁ የህዳሴ ግድብ ቀጠና የተሰማራው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የጁንታው ቅጥረኞችን እያሰሰ እየደመሰሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀጠናው የተሰማራው የሃገር መከላከያ ሰራዊት የህወሀት ጁንታ ቅጥረኞችን በማሰስና በመደምሰስ ስኬታማ ግዳጆችን እየፈፀመ እንደሚገኝ የ22ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥና የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል ኮማንድ ፖስት የኦፕሬሽናል ዘርፍ አስተባባሪ ኮሎኔል ሰይፈ…

የግሉ ዘርፍ በኢንፎርሜሺን ቴክኖሎጂ መስክ የሚሰማራበት ምቹ ሁኔታ ተዘርግቷል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉ ዘርፍ በኢንፎርሜሺን ቴክኖሎጂ መስክ የሚሰማራበትን ምቹ ሁኔታ መዘርጋቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምና የ2014 ዕቅድ ዋና ዋና ትኩረቱ ላይ ከሠራተኞቹ ጋር ተወያይቷል።…

የኢትዮጵያን እንጀራ እየበሉ ኢትዮጵያን መልሶ መውጋት ተገቢ አይደለም-ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያን እንጀራ እየበሉ ኢትዮጵያን መልሶ መውጋት ተገቢ አይደለም ሲሉ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ተናገሩ። ሀገር ምጥ ላይ እያለች የተደላደለ ኑሮ መኖር ጤነኝነት አይመስልም ያሉት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ…

የሲቪክ ማህበራት አሸባሪውን ትህነግ ለመመከት ዝግጁ ነን አሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃትን አሸባሪ ቡድን ለመመከት በሚደረገው ጥረት የበኩላችንን ሃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የተለያዩ የሲቪክ ማህበራት ገለፁ። ማህበራቱ አሸባሪው የህወሃት የሽብር ቡድን በአፋር ክልል በሕጸናት፣ ሴቶችና አረጋውያን ላይ የፈፀመው ግድያ በፅኑ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በሰላማዊ ዜጎች ላይ በፈጸመው ጥቃት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አሸባሪው ህወሃት በአፋር ክልል በ240 ሰላማዊ ዜጎች ላይ በፈፀው ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በሃዘን መግለጫቸው…

በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተሸጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ90 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2013 በጀት ዓመት ለጎረቤት ሀገራት ከተሸጠ የኤሌክትሪክ ኃይል ከ90 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ ለሱዳን እና ጅቡቲ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ኪሎ ዋት…

የህልውና ዘመቻ በኬት እስኪጠናቀቅ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ለመደምሰስ ለተጀመረው የህልውና ዘመቻ በኬት እስኪጠናቀቅ የተጀመረው ሁለንተናዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተንካይ ጆክ አስታወቁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ…

ቱሪዝም ብዙሃኑን ስለሚያሳትፍ በዘርፉ ላይ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ቁልፍ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱሪዝም ሰፊውን ህዝብ የሚያሳትፍ የልማት መስክ በመሆኑ በየደረጃው አሳታፊ የልማት ስኬት ለማስመዝገብ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ ገለፁ፡፡ ቱሪዝም ኢትዮጵያ ከኦዚ ሆስፒታሊቲ እና ቢዝነስ…

በአፋር ክልል ካሊጎማ የእርዳታ እህል ወደቦታው መንቀሳቀስ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ካሊጎማ አሸባሪው ህውሃት ላስከተለው ቀውሰ የተነሳ ከቀዬአቸው ለተፈናቀሉ ሰዎች የሚውል የእርዳታ እህል ወደቦታው መንቀሳቀስ መጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለጸ። አሸባሪው ህወሃት በአፋርና በአማራ ክልል…