Fana: At a Speed of Life!

የህወሓት የሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሽብር ቡድኑ ህወሓት እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም እንደሚከሽፍ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

ሁሉም ዜጋ የሀገር ህልውና እና ሰላምን በማስጠበቅ ረገድ በጋራ ሊቆም ይገባል-የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ዜጋ የሀገር ህልውና እና ሰላምን ለማስጠበቅ በጋራ ሊቆም ይገባል" ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ጥሪ አቀረቡ። ኢትዮጵያ ከገጠሟት ፈተናዎች በድል ትወጣ ዘንድ የሃይምኖት አባቶች ሀገራቸውን በጸሎት እንዲያስቡም ተጠይቋል። "እኛ ኢትዮጵያውያን…

የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ክልል አሸባሪው ህወሓት በንጹሃን ዜጎች ላይ በፈፀመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር በአፋር ክልል ጊዜያዊ መጠለያ ውሰጥ ተጠልለው በነበሩት ላይ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈፀመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ፡፡   የከተማ አስተዳደሩ የተሰማውን ሐዘን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ…

የሽብር ቡድኖቹ ኦነግ ሸኔ እና ህወሓት በድብቅ ሲፈጽሙት የነበረውን የጥፋት ተግባር ለማስቀጠል በይፋ መስማማታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጁት ኦነግ ሸኔ እና ህወሓት ከዚህ በፊ በድብቅ ሲፈጽሙት የነበረውን የጥፋት ተግባር ለማስቀጠል  በጋራ ለመስራት  መስማማታቸውን ይፋ  አድርገዋል፡፡ የኦነግ ሸኔ መሪ ድሪባ ኩምሳ (ጃል መሮ )…

በመዲናዋ ዘመናዊ የእግረኞች መሻገሪያ ድልድዮች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በከተማዋ ቀላል ባቡር መንገዶች እና የቀለበት መንገድ ዘመናዊ የእግረኞች መሻገሪያ ድልድይ ለማስገንባት በሂደት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ በድልድዮቹ የግንባታ ዲዛይን እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የኤጀንሲው…

በባኮ-ሻምቡ መንገድ የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባኮ-ሻምቡ መንገድ ያጋጠመውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ የተፈጠረውን የትራፊክ መስተጓጉል ለመፍታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በአካባቢው ያለው የአፈር አይነት ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ በመሆኑ እንዲሁም ሰሞኑን የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ…

በጁባ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጁባና አካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም ከኤምባሲው ዲፕሎማቶች 965ሺህ ብር በላይ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት በጁባ በተቋቋመው ኮሚቴ አማካይነት በተካሄደው የድጋፍ ማሰባሰብ…

ሽብርተኛው ቡድን በአፋር ህዝብ ላይ የፈጸመው ጥቃን ተከትሎ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው የህወሓት ቡድን በአፋር ህዝብ ላይ የፈጸመው ጥቃን ተከትሎ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ ጥሪ ቀርቧል። ሽብርተኛው ቡድን በክልሉ ፋንተሩሲ እና ከልዋንን በመሰሉ ዞኖች አካባቢ በርካታ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው…

በአልጄሪያ የሰደድ እሳት አደጋ የ42 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ ውስጥ በተነሱ የሰደድ እሳት አደጋዎች እስካሁን የ42 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለፀ፡፡ የ25 ወታደሮች ሕይወት የተቀጠፈው በካቢሊ ተራራማ አካባቢ ባለ ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት ሲሰሩ እንደሆነም ተጠቅሷል፡፡…

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአፋር ክልል በሕጻናትና ሴቶች ላይ አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በፈፀመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአፋር ክልል በፈንቲ ረሱ በጋሊኮማ ጊዜያዊ መጠለያ ተጠልለው በነበሩ ሕጻናት፣ ሴቶችና አርብቶ አደሮች ላይ አሸባሪው የሕወሓት ቡድን በፈፀመው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የተሰማውን ሐዘን ገለጸ፡፡   የክልሉ…