Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከህንድ የቢዝነስ ፎረም አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከህንድ የቢዝነስ ፎረም አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የህንድ ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንቱን ማሳደግ በሚያስችሉ ሁኔታዎች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

የእርዳታ እህል ይዘው መቀሌ የገቡ የጭነት ተሽከርካሪዎች ቁጥር 277 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ 57 የእርዳታ እህል የጫኑ ተሽከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸውን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪ አስታውቋል፡፡ ባሳለፍነውሃምሌ 30 ቀን  የእርዳታ እህል  ጭነው መቀሌ የገቡ ተሽከርካሪዎች ቁጥር 220  መድረሱ ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን  …

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በተመለከተ እያሰራጩት ያለው መረጃ የተዛባ እና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው-የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያን በተመለከተ እያሰራጩት ያለው መረጃ የተዛባ እና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡   መንግስት አሸባሪው የህወሓት ቡድን የጀመረውን ሀገር የማፈራርሰ ሴራ…

የአሶሳ-ዳለቲ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 52 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ-ዳለቲ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 52 በመቶ ደርሷል፡፡ ፕሮጀክቱ÷ የአፈር ቆረጣና ሙሌት ፣ የድልድይ ፣ የተፋሰስ እና የመንገድ ዳር የትራፊክ ምልክቶች እንዲሁም የስትራክቸር ሥራዎችን አካቶ ነው እየተገነባ ያለው፡፡ መንገዱ 69 ኪሎ ሜትር…

የሚኒስቴሩ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች የሀገርን ሉዓላዊነት በማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡   ሰራተኞቹ የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እየተዋደቀ…

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኞች ነን – የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሃላፊዎችና ሰራተኞች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኞች መሆናቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሃላፊዎችና ሰራተኞች ገለጹ፡፡ መከላከያ ሰራዊቱ ለሃገር አንድነትና ሉዓላዊነት የሚከፍለው ዋጋ ታሳቢ አድርገው በማንኛውም ጊዜና ሁኔታ…

ደቡብ ክልል በመኸር እርሻ 87 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል እንደሚሰበስብ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኸር እርሻ 87 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል እንደሚሰበስብ የደቡብ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገልጿል፡፡ በ2013/14 የበልግ ስራዉ በዝናብ እጥረትና በአንበጣ ተምች ምክንያት 35 ነጥብ 57 ሚሊየን ኩንታል ያጣው የደቡብ ክልል÷ በመኸር…

ቻይና እና ሩሲያ መጠነ ሰፊ ጥምር ወታደራዊ ልምምድ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሩሲያ በቻይና መካከለኛው ሰሜን አካባቢ መጠነ ሰፊ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ እያደረጉ ነው፡፡ “ትብብር - 2021” በተሰኘው በዚህ የጋራ ልምምድ 10 ሺህ የሚደርሱ የምድር እና የአየር ሃይል አባላት ተሳትፈዋል፡፡ ሩሲያ ለልምምዱ ተዋጊ…

የሪፐብሊክ ጥበቃ ሃይል በጠላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ከአጋር ሃይሎች ጋር በጠላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ ይገኛል፡፡   በሂደቱ በርካታ የጁንታው አሸባሪ ቡድን አባላት መደምሰሳቸው ነው የተገለጸው ፡፡   በተጨማሪም 35 የጁንታው አሸባሪ…

እስከዛሬ ከታዩት ዘረፋዎች ግዙፍ የተባለ የዲጂታል ገንዘብ ዘረፋ ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የመረጃ ጠላፊዎች እስከዛሬ ከታዩት ዘረፋዎች ግዙፍ የተባለ የዲጂታል ገንዘብ ዘረፋ መፈጸማቸዉ ተሰምቷል፡፡ የመረጃ መንታፊዎች በዲጂታል ገንዘብ ታሪክ በአንድ ጊዜ የተፈጸመ እና ግዙፍ የተባለዉን 600 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መዝረፋቸዉ…