የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የደን ሽፋኑ 17 በመቶ ደረሰ ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት በአካባቢ ጥበቃ ላይ በተሰሩ ስራዎች የሀገሪቷ የደን ሽፋን 17 በመቶ መድረሱን የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ገለፀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ እንደገለፁት ባለፉት ዓመታት በተፈጥሮ ሀብት ልማትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጁንታው ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ ተዘግቶበታል – ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ Meseret Awoke Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ጁንታ ወደሱዳን ያስወጣኛል ያለው መንገድ እንደተዘጋበት ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ፡፡ ከሃዲው ህወሓት ከደረሰበት ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት እና እየደረሰበትም እንደሚገኝ ሌተናል ጄነራል ባጫ ዛሬ በሰጡት መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጁንታው በሶስት አቅጣጫ ያሰለፈው ሃይል ሙሉ በሙሉ ተደመስሷል – ሌተናል ጄነራል ባጫ ደበሌ Meseret Awoke Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በሶስት አቅጣጫ ያሰለፈው ሃይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን የመከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊት ግንባታ ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ ገልጸዋል፡፡ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ መንግስት በተናጠል ተኩስ አቁም ስምምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ሶስተኛ ዙር ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው በዓይነት፣ በጥሬ ገንዘብ እና በደም ልገሳ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከገንዘብ እና ደም ልገሳ ባሻገር በመዝመት ጭምር በርካቶች ሰራዊቱን ተቀላቅለዋል። በዞኑ የሚገኙ ወረዳዎች እና ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማህበረሰብ ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ለማሳደግ ብዙ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበረሰብ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሳትፎ የበለጠ እንዲያድግ ብዙ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ። የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን የ2013 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል። የማህበረሰብ ስፖርት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና አራቱ ወንድማማች የኢትዮጵያ ዘማቾች ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አራቱ የጋሽ ኑር ልጆች እኛ እያለን ሀገር አትፈርስም ብለው ብርሸለቆ ማሰልጠኛ ገብተው ወታደራዊ ስልጠና እየወሰዱ ነው፡፡ ዘማች ወንድማማቾቹም ቃሲም ኑር፣ ኤዳሶ ኑር፣ ታጁ ኑር እና ዘይኑ ኑር ይባላሉ። አራቱ ወንድማማቾች ጁንታው ሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ሥርዓተ ቀብር የፊታችን ማክሰኞ ጳጉሜን 2 ቀን 2013 በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም የአርቲስቱ የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴ አስታወቀ። የአርቲስቱ የአስክሬን ሽኝት በመስቀል አደባባይ እንደሚከናወንም…
የዜና ቪዲዮዎች ጁንታው ዓለማዊ የተባለውን ክፋት ሁሉ እየፈጸመ ነው – ጀነራል ብርሃኑ ጁላ Amare Asrat Sep 4, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=RS4NI55ldEI
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመርቀዋል Meseret Awoke Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች ማስመረቃቸውን ከዩኒቨርሲቲዎቻቸው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸዉን 3ሺህ 237 ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ የሠመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ለብርሸለቆ ሰልጣኞች አቀረቡ ዮሐንስ ደርበው Sep 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎቹ "ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ፣ መቼም የትም በምንም" ለሚለው አገራዊ ጥሪ መልስ ለመስጠት በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ለሚገኙ ሰልጣኞች የመድረክ ስራዎችን አቅርበዋል፡፡ የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ የሀገር…