ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ወደ ትምህርት ገበታ ለማምጣት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ህፃናትን እና በተለያየ ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ከፍተኛ ስራ እንደሚሰራ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።
የትምህርት ሚኒስቴር የሴቶች ህፃናት…